<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss  version="2.0">
    <channel>
        <title>Ethiopian News Agency (ENA) Amharic News</title>
        <description>Ethiopian News Agency (ENA) is the oldest News Organization in Ethiopia. It was founded in 1942 as &quot;&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/Images/ENALogo.gif&quot;&gt;
Agance Direcsione&quot; under what used to be known as the Ministry of Pen. 'Agance' had to close down in 1947 due to budget cuts and remained thus until six years later, when it was re-established in 1954.&lt;/a&gt;</description>
        <link>http://www.ena.gov.et/</link>
        <copyright>Copyright ECTV</copyright>
        <docs>http://blogs.law.harvard.edu/tech/rss</docs>
        <lastBuildDate>Thu, 06 Sep 2007 08:19:49 -0400</lastBuildDate>
        <managingEditor>webmaster@ectv.org</managingEditor>
        <pubDate>Thu, 06 Sep 2007 08:19:16 -0400</pubDate>
        <webMaster>webmaster@ectv.org</webMaster>
        <generator>FeedForAll Mac v2.0 (2.0.0.3); http://www.FeedForAll.com/</generator>
        <image>
            <url>http://www.ena.gov.et/Images/Logo.gif</url>
            <title>ena</title>
            <link>http://www.ena.gov.et</link>
            <description></description>
            <width>49</width>
            <height>55</height>
        </image>
        <item>
            <title>የሚሌኒየሙን በአል ለማክበር ከተለያዩ አለማት ለመጡ እንግዶች ደማቅ አቀባበል ተደረገ</title>
            <description>አዲስ አበባ, ነሐሴ 30 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - አዲሱን የኢትዮጵያ ሚሌኒየም በአል ለማክበር ከተለያዩ አለማት ከ500 በላይ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና የውጭ አገራት ዜጎች ትናንት ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡&lt;br&gt;
ለእንግዶቹ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የፈረሙበት የእንኳን ደህና መጣችሁ የመልካም ምኞች መግለጫ ካርድና አበባ ተበርክቶ</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2007/Sep/05Sep07/36774.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">33A31E46-5C73-11DC-8C32-000393197FB0-610-0000014F4866A0FF-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 06 Sep 2007 08:19:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ ውስጥ አቅጣጫን የሚጠቁም የመረጃ አገልግሎት ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ</title>
            <description>አዲስ አበባ, ጳጉሜን 1 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ ውስጥ ለተጓዦችና ለአገር ጎብኝዎች አቅጣጫዎችን በመጠቆም የመረጃ አገልገሎት የሚሰጥ ''ግሎባል ፖዚሽ ሶሉሽን'' /ጂፒኤስ/ የተባለ አዲስ ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊሆን ነው፡፡ 27 ሺህ መንደሮችን፣ ከተሞችንና ወረዳዎችንና ያካተተ መሆኑን የፈጠራው ባለቤት ገለጹ፡፡&lt;br&gt;
ይህንኑ ቴክኖሎጂ በሸራተን አዲስ በተግባር ሲሞከር የቱሪዝምና የባህል ሚኒስተሩ አምባሳደር ሙሐመድ ዲሪር እንደገለጹት የዚህ አይነቱ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያ ውስጥ ተግባራዊ መሆኑለቱሪስቶች ጠቃሚ ነው ፡፡&lt;br&gt;</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2007/Sep/06Sep07/36948.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">17F9ECE2-5C73-11DC-8C32-000393197FB0-610-0000014EEC85E4F6-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 06 Sep 2007 08:17:56 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሱማሊያ ፍርድ ቤቶች ጥላ ስር የተጠለለው አክራሪ አመራር እየፈጸመ ያለው አደጋ በምስራቅ አፍሪካ ሰላም ላይ ስጋት እየፈጠረ ነው</title>
            <description>በሱማሊያ ፍርድ ቤቶች ጥላ ስር የተጠለለው አክራሪ አመራር እየፈጸመ ያለው አደጋ በምስራቅ አፍሪካ ሰላም ላይ ስጋት እየፈጠረ ነው&lt;br&gt;
 ባህርዳርና ጋምቤላ, ታህሳስ 5 ቀን 1999 (ባህር ዳር) - በሱማሊያ ፍርድ ቤቶች ሕብረት ጥላ ስር የተጠለለው አክራሪ አመራር በኢትዮጵያ ላይ እየፈጸመ ያለው አደጋ የምስራቅ አፍሪካን ሀገሮች ሰላም የሚያደፈርስ መሆኑን አንድ የባህርዳር ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/14Dec06/11252.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">06C40605-8BE2-11DB-B459-000393197FB0-981-0000014AA60ACF88-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 14 Dec 2006 21:15:31 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአፍሪካ መንግሥታት የሶማሊያን የሽግግር መንግሥት መደገፍ እንዳለባቸው የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር አሳሰቡ</title>
            <description>የአፍሪካ መንግሥታት የሶማሊያን የሽግግር መንግሥት መደገፍ እንዳለባቸው የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር አሳሰቡ&lt;br&gt;
 አዲስ አበባ, ታህሳስ 5 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የአፍሪካ መንግሥታት የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ከተቀናቃኙ የአክራሪ ኃይል ጋር ድርድር ማድረግ እንዲችል የሠላም አስከባሪ ኃይሎቻቸውን ወደ አካባቢው ማሰማራት እንዳለባቸው የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/14Dec06/11264.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F3B6FF38-8BE1-11DB-B459-000393197FB0-981-0000014A66C369E3-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 14 Dec 2006 21:14:42 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አክራሪ ቡድኑ በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት እንደሚፈፅም ሰሞኑን ይፋ ያደረገው ዛቻ አዘል የጦርነት አዋጅ ቡድኑ ምን ያህል ለጦርነት የተዘጋጀ መሆኑን ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡</title>
            <description>አክራሪ ቡድኑ በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት እንደሚፈፅም ሰሞኑን ይፋ ያደረገው ዛቻ አዘል የጦርነት አዋጅ ቡድኑ ምን ያህል ለጦርነት የተዘጋጀ መሆኑን ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
 አዲስ አበባ, ታህሳስ 5 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት ጥላ ስር የተከለለው አክራሪ ቡድን በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት እንደሚፈፅም ሰሞኑን ይፋ ያደረገው ዛቻ አዘል የጦርነት አዋጅ ከዚህ በፊት ሲያደርገው የነበረውን የጦርነት አዋጅና የተለያዩ ትንኮሳዎች አጠናክሮ መቀጠሉን የሚያሳይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/14Dec06/11266.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E7CF0C1E-8BE1-11DB-B459-000393197FB0-981-0000014A3F376DCF-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 14 Dec 2006 21:14:10 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አክራሪው የሶማሊያ ሀይል በሚያራምደው የጦርነትና የወረራ ፖሊሲ ለሚከተለው ውጤት ተጠያቂ ራሱ ነው ሲል የማስታወቂያ ሚኒስቴር አስታወቀ</title>
            <description>አክራሪው የሶማሊያ ሀይል በሚያራምደው የጦርነትና የወረራ ፖሊሲ ለሚከተለው ውጤት ተጠያቂ ራሱ ነው ሲል የማስታወቂያ ሚኒስቴር አስታወቀ&lt;br&gt;
 አዲስ አበባ, ታህሳስ 3 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - አክራሪው የሞቃዲሾ ሀይል በኢትዮጵያ ላይ ጥቃቱን እንደሚያፋፍም በዛሬው እለት ይፋ ማድረጉን የማስታወቂያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/12Dec06/11070.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E53493EA-8A1D-11DB-876C-000393197FB0-421-000000AAF7511F3F-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 12 Dec 2006 15:18:39 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ይሁንታ መድረክ አክራሪ አመራሩ በተያያዘው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ህልውና አደጋ ላይ በሚጥል የጥፋት ተግባር አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተባባሪ እንዳይሆኑ ጥሪ አቀረበ</title>
            <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ ይሁንታ መድረክ አክራሪ አመራሩ በተያያዘው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ህልውና አደጋ ላይ በሚጥል የጥፋት ተግባር አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተባባሪ እንዳይሆኑ ጥሪ አቀረበ&lt;br&gt;
 አዲስ አበባ, ታህሳስ 3 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በዋነኛነት በኤርትራ መንግስት የሚታገዘው የሶማሊያ የእስልምና ፍርድ ቤቶች ጥላ ስር የተጠለለው አክራሪ አመራር በተያያዘው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ህልውና አደጋ ላይ በሚጥል የጥፋት ተግባር ተባባሪ እንዳይሆኑ በለንደን የሚንቀሳቀሰው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ይሁንታ መድረክ ለአንዳንድ የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጥሪ ማቅረቡን የውጭ ጉዳይ ሚስቴር ገለፀ ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/12Dec06/11089.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CCA1920E-8A1D-11DB-876C-000393197FB0-421-000000AAA5B1186E-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 12 Dec 2006 15:18:13 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፍርድ ቤቱ በዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ በመሰረተባቸው የደርግ ባለስልጣናት ላይ አንዱን ተከሳሽ በነጻ ሲያሰናብት በ57 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሰጠ</title>
            <description>ፍርድ ቤቱ በዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ በመሰረተባቸው የደርግ ባለስልጣናት ላይ አንዱን ተከሳሽ በነጻ ሲያሰናብት በ57 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሰጠ&lt;br&gt;
 አዲስ አበባ, ታህሳስ 3 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ልዩ አቃቤ ህግ በዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ በመሰረተባቸው የደርግ ባለስልጣናት ላይ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንዱን ተከሳሽ በነጻ ሲያሰናብት ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያምን ጨምሮ በ57 ተከሳሾች ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ዛሬ ሰጠ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Dec/12Dec06/11077.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BCCB74E8-8A1D-11DB-876C-000393197FB0-421-000000AA71170DB4-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 12 Dec 2006 15:17:32 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከ100 በላይ ተማሪዎችን በሁለተኛ ዲግሪ ሊያሰለጥን ነው</title>
            <description>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ከ100 በላይ ተማሪዎችን በሁለተኛ ዲግሪ ሊያሰለጥን ነው&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አርባምንጭ) - የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ በተያዘው የትምሀርት ዘመን በአምስት የትምህርት ዘርፎች ከ100 በላይ ተማሪዎችን በሁለተኛ ዲግሪ እንደሚያሰለጥን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5669.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2C38F71F-5FB5-11DB-987A-000393197FB0-466-000000224861D0BC-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:03:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ ከ500 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያላቸው የህንድ ባለሃብቶች በተለያዩ መስኮች ለመሰማራት የሚያስችል የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደዋል</title>
            <description>በኢትዮጵያ ከ500 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያላቸው የህንድ ባለሃብቶች በተለያዩ መስኮች ለመሰማራት የሚያስችል የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደዋል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያ ከ500 ሚሊዮን ዶላር በላይ ካፒታል ያላቸው የህንድ ባለሃብቶች በተለያዩ መስኮች ለመሰማራት የሚያስችላቸውን የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ግርማ ብሩ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5627.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2166BC45-5FB5-11DB-987A-000393197FB0-466-0000002224704B7E-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:02:46 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለሶስት የፌዴራል መንግስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ</title>
            <description>ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለሶስት የፌዴራል መንግስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት ሰጡ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ለሶስት የፌዴራል መንግስት የስራ ሃላፊዎች ሹመት መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሀፈት ቤት አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሀፈት ቤት ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቀው ዶክተር ካባ ኡርጌሳ የጅማ ዩኒቨርሰቲ ፕሬዚዳንት፣ዶክተር በትሩ ተክሌ ወልደሰማያት የብሄራዊ ኤች አይ ቪ/ኤድሰ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅሀፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር እና አቶ መስቀሌ ሌራ ላንቻ የብሄራዊ ኤች አይ ቪ/ኤድሰ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅሀፈት ቤት ምከትል ዋና ዜና ዳይሬክተር በመሆን ተሹመዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5643.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">04FD7D21-5FB5-11DB-987A-000393197FB0-466-00000021C611ADE1-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:02:28 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በላይቤሪያ የተፈጠረው ሰላማዊ ሽግግር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኢትዮጵያ የበኩሏን ድጋፍ ታደርጋለች-ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ</title>
            <description>በላይቤሪያ የተፈጠረው ሰላማዊ ሽግግር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኢትዮጵያ የበኩሏን ድጋፍ ታደርጋለች-ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በላይቤርያ የተፈጠረው ሰላማዊ ሽግግር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኢትዮጵያ የበኩሏን ድጋፍ እንደምታደርግ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ፕሬዚዳንት ግርማ የሥራ ጊዚያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የላይቤሪያ አምባሳደር ማርከስ ኮፋ ዛሬ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ባሰናበቱበት ወቅት እንደገለጹት ላይቤሪያ ከአስር ዓመታት የእርስ በርስ ግጭት በኋላ ባካሄደችው ሰላማዊ ሽግግር በአፍሪካ ታሪክ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት ለስልጣን ማብቃቷ ተስፋ ሰጪ ውጤት ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5653.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F58C2AB4-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000002192C66FB1-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:01:41 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኤርትራ በጦር መሳሪያ የተደራጀ ሠራዊቷን ወደ ፀጥታ ቀጣናው ባሰማራችበት ሁኔታ ሰብል ማጨድ የሚባል ነገር ሰምቼ አላውቅም-አምባሳደር ዴቪድ ሺን</title>
            <description>ኤርትራ በጦር መሳሪያ የተደራጀ ሠራዊቷን ወደ ፀጥታ ቀጣናው ባሰማራችበት ሁኔታ ሰብል ማጨድ የሚባል ነገር ሰምቼ አላውቅም-አምባሳደር ዴቪድ ሺን&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኤርትራ በጦር መሣሪያዎች የተደራጀ ሠራዊቷን ወደ ኢትዮ-ኤርትራ ጊዜያዊ የፀጥታ ቀጣና ማንቀሳቀሷ በአካባቢው ውጥረትን የሚያነግስ በመሆኑ ከድርጊቷ ልትታቀብ ይገባል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በድጋሚ አስጠነቀቀ፡፡&lt;br&gt;
በኢትዮጵያ የቀድሞው የአሜሪካ አምባሳደር ዴቪድ ሺን በበኩላቸው በታንክ የሚካሄድ የሰብል አጨዳ ሰምቼ አላውቅም አሉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5654.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CAA2531C-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-00000021043C297B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:01:15 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግኑኝነት አበረታች ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ</title>
            <description>በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግኑኝነት አበረታች ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 9 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግኑኝነት አበረታች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
በአፍሪካና በቻይና መካከል አዲስ ስትራቴጂካዊ አጋርነት ሊመሰረት እንደሚገባም ገልፀዋል፡፡&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በቅርቡ የሚካሄደውን የቻይና አፍሪካ የትብብር ፎረም አስመልክቶ ከቻይና ዜና አገልግሎት /ዥንዋ / ዘጋቢ ጋር</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/19Oct06/5623.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BEE6798A-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-00000020DD42A7BD-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 17:00:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአምስተርዳም ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሌይላ አማን ሶስተኛ ወጣች</title>
            <description>በአምስተርዳም ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሌይላ አማን ሶስተኛ ወጣች&lt;br&gt;
አምስተርዳም, ጥቅምት 6 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአምስተርዳም በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሌይላ አማን ሶስተኛ ወጣች፡፡&lt;br&gt;
ትናንት ለ31ኛ ጊዜ በሆላንድ፣አምስተርዳም ከተማ በተካሄደ የማራቶን ውድድር በሴቶች ምድብ አትሌት ለይላ አማን በሶስተኝነት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/16Oct06/5303.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7872778F-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-00000009A9718436-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:37:24 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮ-ኩባ አራተኛው የጋራ ኮሚሽን ጉባኤ ተጀመረ ኢትዮጵያ ከኩባ ጋር የተፈራረመቻቸውን ስምምነቶች ለመተግበር ጥረት እያደረገች ነው</title>
            <description>የኢትዮ-ኩባ አራተኛው የጋራ ኮሚሽን ጉባኤ ተጀመረ ኢትዮጵያ ከኩባ ጋር የተፈራረመቻቸውን ስምምነቶች ለመተግበር ጥረት እያደረገች ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 6 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያና በኩባ መካከል በምጣኔ ሃብት፣ በሣይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በንግድ፣ በትምህርት፣ በጤናና ስፖርት መስኮች ትብብር ለማድረግ የተፈረሙትን ስምምነቶች በተግባር ለመለወጥ የኢትዮጵያ መንግስት ጥረት እያደረገ መሆኑን የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/16Oct06/5312.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">61ECE03C-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-000000095EA2AFF3-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:36:25 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አትሌት ይፍሩ ብርሃኑ የዘንድሮው የቤልቲሞር ማራቶንን አሸነፈ</title>
            <description>አትሌት ይፍሩ ብርሃኑ የዘንድሮው የቤልቲሞር ማራቶንን አሸነፈ&lt;br&gt;
ቤልቲሞር, ጥቅምት 6 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያዊው አትሌት ይፍሩ ብርሃኑ ባለፈው ቅዳሜ በአሜሪካ ቤልቲሞር በተካሄደ የማራቶን ውድድር አንደኛ በመውጣት አሸነፈ ፡፡&lt;br&gt;
የ20 ዓመቱ አትሌት ይፍሩ ርቀቱን ለመፈጸም 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ27 ሴኮንድ ወስዶበታል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/16Oct06/5330.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">555A9A48-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000934E0F5A0-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:35:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የዕደ ጥበብ ውጤቶችን ወደ መሀል አገር በማምጣት የማስተዋወቅ ሥራ ይከናወናል</title>
            <description>በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የዕደ ጥበብ ውጤቶችን ወደ መሀል አገር በማምጣት የማስተዋወቅ ሥራ ይከናወናል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የእደ ጥበብ ውጤቶችን ወደ መሀል አገር በማምጣት በዓለም አቀፍ ገበያ የማስተዋወቅ ሥራ እንደሚከናወን የፌዴራል የጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ሥራዎች ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5577.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1E80590B-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-000000087EAE9716-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:35:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጎርፍ የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የተቀረጹ መርሃ ግብሮችን ተግባራዊ ለማድረግ ህበረተሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ</title>
            <description>በጎርፍ የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የተቀረጹ መርሃ ግብሮችን ተግባራዊ ለማድረግ ህበረተሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአገሪቱ በክረምቱ ወቅት በተከሰተው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም ለተቀረጹ የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሮችን ለመደገፍ ህበረተሰቡ የተለመደ ትብብሩን እንዲቀጥል የብሔራዊ እርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴ ጥሪ አቀረበ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5540.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">01ADBEA0-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-000000081EF20626-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:33:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኦሮሚያ ባለፉት ሦስት ወራት 5 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ኘሮጀክቶች ፈቃድ ተሰጠ</title>
            <description>በኦሮሚያ ባለፉት ሦስት ወራት 5 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ ኘሮጀክቶች ፈቃድ ተሰጠ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮው ባለፉት ሶስት ወራት 5 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ 250 ኘሮጀክቶች ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5503.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EB9756DD-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-00000007D5948173-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:33:06 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ለብሔር ብሔረሰቦች ብሔራዊ መግባባት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል ተባለ</title>
            <description>የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ለብሔር ብሔረሰቦች ብሔራዊ መግባባት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል ተባለ&lt;br&gt;
አዋሳ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዋሳ) - በደቡብ ክልል የሚገኙ ብሔር ብሔረሰቦች በመካከላቸው ብሔራዊ መግባባት ፈጥረው ለክልሉ ልማትና መልካም አስተዳደር መስፈን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ የደቡብ ብዙሃን መገናኛ ባለሙያዎች በቅንጅት መሰራት እንዳለባቸው የክልሉ ምከትል ርእሰ መስተዳድርና የማስታወቂያና ባህል ቢሮ ሃላፊ አስገነዘቡ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5521.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DCDEF8FD-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-00000007A4AF9C3F-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:32:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአማራ ክልል ምክር ቤት የሶስተኛ ዙር አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ ጥቅምት 10 ይጀመራል</title>
            <description>የአማራ ክልል ምክር ቤት የሶስተኛ ዙር አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ ጥቅምት 10 ይጀመራል&lt;br&gt;
ባህር ዳር, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (ባህር ዳር) - የአማራ ክልል ምክር ቤት ሶስተኛ ዙር አምስተኛ መደበኛ ጉባኤ ከጥቅምት 10 ጀምሮ እንደሚካሄድ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5587.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C90B2847-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000762D3E9E7-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:32:04 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውኃ ሀብት በጥቅም ላይ ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው</title>
            <description>ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውኃ ሀብት በጥቅም ላይ ለማዋል ርብርብ እየተደረገ ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የከርሰ ምድር ውኃ ሀብት በጥቅም ላይ ለማዋል ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በተባበሩት መንግሥታት የህፃናት ፈንድ /ዩኒሴፍ/ የኢትዮጵያ ቢሮ አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው ድርቅ በአገሪቱ በተደጋጋሚ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች ጭምር ለረዥም ዓመታት በመሬት ውስጥ የተከማቸና በጥቅም ላይ ቢውል ያለውን እጥረት ሊታደግ የሚችል የከርሰ ምድር ውኃ ሀብት አለ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5557.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BE38FC7E-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-000000073EE296BE-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:31:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለ32ኛ ወልወል ክፍለ ጦር የሠራዊት አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ተሰጠ</title>
            <description>ለ32ኛ ወልወል ክፍለ ጦር የሠራዊት አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ተሰጠ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ህገ መንግሥታዊ ተልዕኮን በብቃት በመወጣት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ለ32ኛ ወልወል ክፍለ ጦር የሠራዊት አባላት የማዕረግ እድገትና ሽልማት ተሰጠ፡፡&lt;br&gt;
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው ባለፈው ዓመት የሥራ አፈጻፀም የላቀ ውጤት ላመጡ የሠራዊቱ አባላትና አመራሮች የማዕረግ ዕድገት የተሰጠው ከምክትል አስር አለቃ እስከ ሌተናል ኮሎኔልነት ደረጃ ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5567.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A109F3F0-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-00000006DDF30289-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:31:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮ-ቻይና የሁለትዮሽ ትብብር ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክሯል የንግድ ሚዛን መዛባትን ለማስቀረት አበረታች እርምጃዎች እየተወሰዱ ናቸው</title>
            <description>የኢትዮ-ቻይና የሁለትዮሽ ትብብር ከመቼውም ጊዜ በላይ ተጠናክሯል የንግድ ሚዛን መዛባትን ለማስቀረት አበረታች እርምጃዎች እየተወሰዱ ናቸው&lt;br&gt;&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5532.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/Images/5532.jpg&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢዮጵያና ቻይና መካከል ያለው የሁለትዮሽ ግንኙነት በከፍተኛ ደረጃ መጠናከሩንና በንግድ፣ በኢንቨስትመንትና በመሰረተ ልማት የትብብር ዘርፎችም አመርቂ ውጤት መመዝገቡን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5532.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">46579283-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-00000005B0B17939-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:30:24 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ከቻይና የኮምፕላንት ኩባንያ ልዑካን አባላት ጋር ተወያዩ</title>
            <description>ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ከቻይና የኮምፕላንት ኩባንያ ልዑካን አባላት ጋር ተወያዩ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 8 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በቻይና ናሽናል ኮምሊት ፕላንት ኢምፖርት ኤንድ ኤክስፖርት ኮርፖሬሽን ሊሚትድ_ ኮምፕላንት ኩባንያ የቦርድ ሊቀመንበር ዙ ባኦዞንግ ከተመራው የቻይና ንግድ ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያዩ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/18Oct06/5568.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">36E63454-5F00-11DB-9A62-000393197FB0-417-000000057D6613B4-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:27:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በሰሜን ጎንደር የንፁህ ውሃ ተቋማት ግንባታ አስጀመረ</title>
            <description>በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በሰሜን ጎንደር የንፁህ ውሃ ተቋማት ግንባታ አስጀመረ&lt;br&gt;
ጎንደር, መስከረም 30 ቀን 1999 (ጎንደር) - በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን በሰሜን ጎንደር በደንቢያ ወረዳ በ2ነጥብ 2ሚሊዮን ብር ወጪ የውሃ ተቋማት ግንባታ ማስጀመሩን አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
በኮሚሽኑ የደንቢያ መጠጥ ውሃ፣ የአካባቢ ንጽህና እና የጤና አጠባበቅ ትምህርት ፕሮጀክት ተወካይ አስተባባሪ አቶ መኩሪያው አያሌው ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት ለሶስት ዓመታት በሚከናወነው በዚሁ ፕሮጀክት በወረዳው በሚገኙ ስምንት ቀበሌዎች 40 የንፁህ ውሃ ተቋማት ይገነባሉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/11Oct06/4773.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">AC361382-5A59-11DB-932E-000393197FB0-409-00000144FE276F67-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:25:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በፓኪስታን ባለሃብቶች የተቋቋመው የሼባ ስቲል ሚልስ የማስፋፋት ስራው በቅርቡ ሲጠናቀቅ ለ500 ኢትዮጵያዊያን የስራ እድል ይፈጥራል</title>
            <description>በፓኪስታን ባለሃብቶች የተቋቋመው የሼባ ስቲል ሚልስ የማስፋፋት ስራው በቅርቡ ሲጠናቀቅ ለ500 ኢትዮጵያዊያን የስራ እድል ይፈጥራል&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/11Oct06/4782.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/11Oct06/Images/4782.jpg&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 30 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በፓኪስታን ባለሃብቶች በ 40 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተቋቋመው የሼባ ስቲል ሚልስ በ 30 ሚሊዮን ብር እያከናወነ ያለው የማስፋፋት ሥራ በቅርቡ ተጠናቆ በሙሉ አቅሙ ማምረት እንደሚጀምር የኩባንያው ዋና ስራ አስፈጻሚ አስታወቁ፡፡በአሁኑ ወቅት በፋብሪካው ውስጥ 300 ኢትዮጵያዊያን የስራ እድል አግኝተው በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/11Oct06/4782.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">56BA6172-5A59-11DB-932E-000393197FB0-409-00000143E23726DE-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:31:10 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ የትብብር ግንኙነት በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል የአሜሪካ ረዳት የመከላከያ ሚኒስትር</title>
            <description>በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለው ወታደራዊ የትብብር ግንኙነት በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል የአሜሪካ ረዳት የመከላከያ ሚኒስትር&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 30 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ጠንካራ ወታደራዊ የትብብር ግንኙነት መኖሩን በአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ረዳት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ረዳት ሚኒስትር ቴሪሳ ዌለን ዛሬ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር ተገናኝተው በሁለቱ አገራት የወታደራዊ ግንኙነት፣ የጸረ ሽብርተኝነት ዘመቻ እንቅስቃሴና በአካባቢው በተለይም በአፍሪካ ቀንድ የሰላምና የፀጥታ ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/11Oct06/4790.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">266C7DB8-5A59-11DB-932E-000393197FB0-409-0000014341C4F38D-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:22:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሕክምና ፋካልቲዎች መካከል በሥልጠናና ምርምር ረገድ ተቀራርቦ ለመስራት የሚረዳ ኔት ወርክ ሊዘረጋ ነው</title>
            <description>በሕክምና ፋካልቲዎች መካከል በሥልጠናና ምርምር ረገድ ተቀራርቦ ለመስራት የሚረዳ ኔት ወርክ ሊዘረጋ ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 1 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በምሥራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በሚገኙ አምስት አገራት ዩኒቨርሲቲዎች የህክምና ፋኩልቲዎች መካከል በሥልጠናና ምርምር ረገድ ተቀራርቦ ለመሥራት የሚያስችል የትብብር /ኔት ወርክ/ ሥራ በይፋ ለመጀመር ዝግጅቱ መጠናቀቁን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ፋካልቲ ተባባሪ ዲን አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4820.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CCFE6D6A-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013EC6661370-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:12:19 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሦስቱ የመንግሥት አካላት ኀላፊነታቸውን በመወጣት ልማትን ማፋጠንና መልካም አስተዳደርን ማስፈን ይጠበቅባቸዋል</title>
            <description>ሦስቱ የመንግሥት አካላት ኀላፊነታቸውን በመወጣት ልማትን ማፋጠንና መልካም አስተዳደርን ማስፈን ይጠበቅባቸዋል&lt;br&gt;
መቀሌ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (መቐለ) - በሕገ መንግሥቱ ሥልጣን የተሰጣቸው የመንግሥት አካላት የተጣለባቸውን ኀላፊነት በአግባቡ በመወጣት ልማትን ማፋጠንና መልካም አስተዳደርን ማስፈን ቀዳሚ ሥራቸው ሊሆን እንደሚገባ የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ፀጋይ በርሄ ዛሬ በመቀሌ በተጀመረው የወረዳ አስተዳዳሪዎችና አፈጉባኤዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ላይ እንደገለጹት ሕግ አውጪ፣ ሕግ አስፈፃሚና ተርጓሚ የሆኑት አካላት በሕግ የተሰጣቸውን ሥልጣንና ሥራ በአግባቡ በመወጣት የተጀመሩ ልማቶችን በማፋጠንና መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሕዝቡን ተጠቃሚ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4933.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B8A0532A-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013E82BF0DBF-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:32:38 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጋሞ ጎፋ ከ850 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 26 ባለሃብቶች መሬት ተረክበው ግንባታ ጀመሩ</title>
            <description>በጋሞ ጎፋ ከ850 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 26 ባለሃብቶች መሬት ተረክበው ግንባታ ጀመሩ&lt;br&gt;
አርባምንጭ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (አርባምንጭ) - በጋሞ ጎፋ ዞን ከ850 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 26 ባለሃብቶች መሬት ተረክበው ግንባታ መጀመራቸውን የዞኑ ኢንቨስትመንት ዴስክ ገለፀ፡፡ ወደዞኑ የሚመጡ ባለሃብቶች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱንም አስታውቋል፡፡&lt;br&gt;
በዴስኩ የፕሮጀክት ክትትል ባለሙያ አቶ ፀጋዬ በቀለ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳመለከቱት ባለሃብቶቹ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ግንባታ የጀመሩት በዞኑ በከተማና በገጠር በተረከቡት 1ሺ750 ሄክታር የሚጠጋ መሬት ላይ ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4944.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A815DAE4-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013E4BCDFF29-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:11:13 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአፋር ለአርብቶ አደር ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ42 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ በጀት ተመደበ</title>
            <description>በአፋር ለአርብቶ አደር ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ42 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ በጀት ተመደበ&lt;br&gt;
ሰመራ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (ሰመራ) - በአፋር ክልል በያዝነው ዓመት ለሚካሄደው የአርብቶ አደር ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ ከ42 ሚሊዮን ብር የሚበልጥ በጀት መመደቡን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ገለጡ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4935.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9A40CB2C-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013E1DDC1012-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:10:46 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጋምቤላ ክልል የልማት ዕቅዶችን ለማስፈጸም የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ</title>
            <description>በጋምቤላ ክልል የልማት ዕቅዶችን ለማስፈጸም የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ&lt;br&gt;
ጋምቤላ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (ጋምቤላ) -&lt;br&gt;
በጋምቤላ ክልል የአምስት ዓመቱን የመልካም አስተዳደርና የልማት ዕቅድ በአግባቡ ተግባራዊ ለማድረግ የተጀመረው የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4961.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">89E9D416-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013DE79609E7-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:10:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአማራ ክልል በዘንድሮው በመኸር ወቅት ከሚጠበቀው ምርት 14ሚሊዮን ኩንታል የሚሆነው ለገበያ ይቀርባል</title>
            <description>በአማራ ክልል በዘንድሮው በመኸር ወቅት ከሚጠበቀው ምርት 14ሚሊዮን ኩንታል የሚሆነው ለገበያ ይቀርባል&lt;br&gt;
ባህር ዳር, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (ባህር ዳር) - በአማራ ክልል ከመኸር ወቅት ይገኛል ተብሎ ከሚጠበቀው ከ60 ሚሊዮን ምርት ውስጥ 14ሚሊዮን ኩንታል እህልና አራት ሚሊዮን የደለቡ እንስሳት ለገበያ እንደሚቀርብ የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4902.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7AFE581F-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013DB607589E-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:09:55 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሚድሮክ ኢትዮጰያ አንድ ነጥብ ሁለት ቢልዮን ብር በሚሆን ወጪ የስሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት አየተዘጋጀ ነው</title>
            <description>ሚድሮክ ኢትዮጰያ አንድ ነጥብ ሁለት ቢልዮን ብር በሚሆን ወጪ የስሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት አየተዘጋጀ ነው&lt;br&gt;
ደብረ ማርቆስ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (ደብረ ማርቆስ) - ሚድሮክ ኢትዮጰያ በአንድ ነጥብ ሁለት ቢልዮን ብር ወጪ የስሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት በምስራቅ ጎጃም ዞን በጀን ከተማ ቦታ ተረክቦ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የዞኑ ንግድና ኢንዳስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4898.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">63404DBB-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013D672AB126-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:09:30 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያን አካባቢያዊ ደህነነት ከማስጠበቅ ጀምሮ በተለያዩ የልማት መስኮች ጣሊያን ለመተባበር ዝግጁ ነች</title>
            <description>የኢትዮጵያን አካባቢያዊ ደህነነት ከማስጠበቅ ጀምሮ በተለያዩ የልማት መስኮች ጣሊያን ለመተባበር ዝግጁ ነች&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያን አካባቢያዊ ደህነነት ከማስጠበቅ ጀምሮ በተለያዩ የልማት መስኮች ጣሊያን ለመተባበር መዘጋጀቷን የአገሪቱ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4978.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">32A7069E-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013CC5BE1585-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:08:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሊሰጥ ነው</title>
            <description>በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሊሰጥ ነው&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4932.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/Images/4932.jpg&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲ በአገር አቀፍ ደረጃ በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4932.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">27CE0628-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013CA1B61239-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:24:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአበባው ልማት መስክ ምቹ የስራ ሁኔታ መፍጠር በዓለም ገበያ ይበልጥ ተወዳደሪ ለመሆን ያስችላል</title>
            <description>በአበባው ልማት መስክ ምቹ የስራ ሁኔታ መፍጠር በዓለም ገበያ ይበልጥ ተወዳደሪ ለመሆን ያስችላል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአበባ ልማት መስክ ምቹ የስራ ሁኔታ መፍጠር በዓለም ገበያ ብቁ ተወዳደሪ በመሆን የአገር ኤኮኖሚን ይበልጥ ለማሳዳግ እንደሚረዳ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ሚኒስቴሩ ከዓለም የስራ ድርጅት ጋር በመተባባር በአበባው ልማት መስክ ባሉ አንዳንድ ችግሮች ዙሪያ የተጠኑ ጥናቶችን መሰረት አድርጎ ለመወያየት ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በጠራው የአንድ ቀን ስብሰባ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰ እንደገለጹት ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ ያሉ ጥቃቅን ችግሮችን ለይቶ በማውጣት መፍትሄ መሻት ያስፈልጋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4945.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">03067786-5A57-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013C278B9D6D-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:06:37 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአውሮፓ ኮሚሽን ለኢትዮጵያ 1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ዕርዳታ ሰጠ</title>
            <description>የአውሮፓ ኮሚሽን ለኢትዮጵያ 1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ዕርዳታ ሰጠ&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4987.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/Images/4987.jpg&quot; width=&quot;200&quot; height=&quot;150&quot; border=&quot;0&quot; align=&quot;left&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 2 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ከአውሮፓ ኮሚሽን ጋር የ1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር የዕርዳታ ስምምነት ዛሬ ተፈራረመ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/12Oct06/4987.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B7839809-5A56-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013B2CBAB749-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:05:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአማራ ክልል አርሶ አደሩን በቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚረባረቡ ባለሙያዎችና የስራ ኃላፊዎች አረጋገጡ</title>
            <description>በአማራ ክልል አርሶ አደሩን በቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚረባረቡ ባለሙያዎችና የስራ ኃላፊዎች አረጋገጡ&lt;br&gt;
ደሴ, መስከረም 28 ቀን 1999 (ደሴ) - በአማራ ክልል ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ የተሻለ የግብርና ምርት ማግኘት እንዲቻል አርሶ አደሩን በቴክኖሎጂ ሽግግር ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚረባረቡ የግብርና ባለሙያዎችና የመስተዳድር የስራ ኃላፊዎች አረጋገጡ፡፡&lt;br&gt;
ከምስራቅ አማራ አምስት ዞኖችና ወረዳዎች የተውጣጡ የአመራር አካላት፣ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በደሴ ከተማ ለአራት ቀናት በክልሉ የግብርናና ገጠር ልማት የዓመቱ ዕቅድ ላይ ከተወያዩ በሁዋላ ትናንት በደረሱት ስምምነት የየወረዳዎቹን የማስፈጸም አቅም በማጠናከር አርሶ አደሩ ጠንክሮ እንዲሰራ ያደርጋሉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4559.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FD55A632-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F32067BC0A-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:10:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዓለም ላይ አንድ ዓይነት ዓለም አቀፋዊ ሥርዓት /ዩኒ ፖላሪዝም/ አለመኖሩን አንድ ሩሲያዊ ተመራማሪ አስታወቁ</title>
            <description>በዓለም ላይ አንድ ዓይነት ዓለም አቀፋዊ ሥርዓት /ዩኒ ፖላሪዝም/ አለመኖሩን አንድ ሩሲያዊ ተመራማሪ አስታወቁ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በዓለም ላይ ያለው አጠቃላይ የምጣኔ ሀብትና የፖለቲካ ሥርዓት በአንድ ልዕለ ኃያል ብቻ የሚመራ /ዩኒፖላር/ እንዳልሆነ አንድ ታዋቂ የታሪክ ተመራማሪ አስታወቁ፡፡ ጤናማ ዓለም አቀፋዊ ሥርዓትም አንድ ዓይነት /ዩኒፖላር/ ሳይሆን የተለያዩ ዘርፍ ያለው /መልቲፖላር/ ነው ብለዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4437.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DBCA2C3C-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F2B0FBCF14-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:07:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አየር መንገዱ ወደ ጭነት አውሮፕላን ያስቀየረው የመጀመሪያ አውሮፕላን 24 ቶን ጭነት ይዞ አዲስ አበባ ገባ</title>
            <description>አየር መንገዱ ወደ ጭነት አውሮፕላን ያስቀየረው የመጀመሪያ አውሮፕላን 24 ቶን ጭነት ይዞ አዲስ አበባ ገባ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ጭነት አውሮፕላን ያስቀየረው የመጀመሪያው ቢ 757-200 አውሮፕላን 24 ቶን ጭነት ይዞ ትናንት ምሽት አዲስ አበባ መግባቱን አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
አየር መንገዱ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለፀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀደም ባሉት ዓመታት ለመንገደኛ አገልግሎት ሲጠቀምበት የነበረው ቢ 757-200 አውሮፕላን ወደ አሜሪካ ሲአትል ተልኮ ወደ ጭነት የመለወጡ ሥራ በመጠናቀቁ አውሮፕላኑ መደበኛ ተግባሩን እያከናወነ ከቤልጂዬም 24 ቶን ጭነት ይዞ አገር ቤት ገብቷል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4432.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C275D7F4-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F25CD9A348-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:06:55 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሣብ የሚያስችል ካውንስል ሊቋቋም ነው</title>
            <description>የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሣብ የሚያስችል ካውንስል ሊቋቋም ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ፊልምና ፎቶ አለው&lt;br&gt;
ኢዜአ አርብ ካሴት ቁጥር 3 ከት 3&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መግቢያ 0፡45 የኘሮሞሽን አማካሪ ካውንስል&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መውጫ 1፡07 ለማድረግ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ኢትዮጵያ በቀየሰችው የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ መሠረት ልዩ ትኩረት በተሰጣቸው የኢንቨስትመንት መስኮች የውጭ ባለሃብቶችን በበለጠ ለመሣብ የሚያስችል የኘሮሞሽን አማካሪ ካውንስል በመቋቋም ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4388.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9D0BE862-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F1E093D42A-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:06:13 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን ነገ ይጀመራል</title>
            <description>የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን ነገ ይጀመራል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 28 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - 3ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን ነገ እንደሚጀመር ምክር ቤቱ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4620.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7BCDDBC5-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F172291532-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:05:10 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የጉጂ ዞን ሕዝብ ሴት ልጆቹን ማስተማር እንዳሚኖርበት የኦሮሞ አባ ገዳ አሳሰቡ</title>
            <description>የጉጂ ዞን ሕዝብ ሴት ልጆቹን ማስተማር እንዳሚኖርበት የኦሮሞ አባ ገዳ አሳሰቡ&lt;br&gt;
ዲላ, መስከረም 28 ቀን 1999 (ዲላ) - የጉጂ ዞን ህዝብ ለትምህርት ትኩረት ሰጥቶ ሴት ልጆቹን በማስተማር ለአካባቢው ዕድገት መፋጠን ጥረት ማድረግ እንዳለበት የኦሮሞ አባ ገዳ አሳሰቡ፡፡&lt;br&gt;
አባገዳ አጋ ጤንጤኖ ሰሞኑን በቡሌ ሆራ ወረዳ ከ100 በላይ ልጃገረዶች ባነጋገሩበት ወቅት እንዳስታወቁት ህብረተሰቡ ሴት ልጆቹን በብዛት ወደ ትምህርት ቤት በመላክ ከሌሎች አካባቢዎች አኳያ የሚታይበትን ኋላ ቀርነት ለማስወገድ ጥረት ማድረግ ይገባዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4586.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">684FDBA9-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F1316A6F09-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:04:14 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አቶ አባዱላ በነቀምቴ ከተማ ለሚሰራው ዘመናዊ ስቴዲየም የመሰረት ድንጋይ አኖሩ</title>
            <description>አቶ አባዱላ በነቀምቴ ከተማ ለሚሰራው ዘመናዊ ስቴዲየም የመሰረት ድንጋይ አኖሩ&lt;br&gt;
ነቀምት, መስከረም 28 ቀን 1999 (ነቀምት) - የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አባዱላ ገመዳ በነቀምቴ ከተማ በስምንት ሚሊዮን ብር ለሚሰራው የወለጋ ዘመናዊ ሁለገብ ስቴድዮም ዛሬ የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፡፡&lt;br&gt;
ርእሰ መስተዳደሩ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የስታድየሙ ግንባታ የአካባቢያቸውንና የአገራቸውን ስም የሚያስጠሩ ብቃት ያላቸውን ወጣት ስፖርተኞች ለማፍራት ከፍተኛ እገዛ አለው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4616.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5E5E9C16-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F110643540-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:03:41 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በምዕራብ ሸዋ ዞን ጉብኝት ካደረጉ ቱሪስቶች ከ2ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኘ</title>
            <description>በምዕራብ ሸዋ ዞን ጉብኝት ካደረጉ ቱሪስቶች ከ2ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኘ&lt;br&gt;
አምቦ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አምቦ) - በምዕራብ ሸዋ ዞን ባለፈው ዓመት ጉብኝት ካደረጉ ቱሪስቶች ከ2ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ፅህፈተ ቤት አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4640.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">234BBA8B-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F04C2C760E-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:02:09 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሰሜን ጎንደር ዓመታዊ የቅመማ ቅመም ምርትን ለማሳደግ ታቀዷል</title>
            <description>በሰሜን ጎንደር ዓመታዊ የቅመማ ቅመም ምርትን ለማሳደግ ታቀዷል&lt;br&gt;
ጎንደር, መስከረም 29 ቀን 1999 (ጎንደር) - በሰሜን ጎንደር ዞን ዓመታዊ የቅመማ ቅመም ምርት በሶስት ዕጥፍ ለማሳደግ የሚያስችል ስትራቴጂክ ዕቅድ መዘጋጀቱን የዞኑ ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የመምሪያው ኀላፊ አቶ ደግሰው መላክ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት በስትራቴጂክ ዕቅዱ መሰረት በዞኑ በየዓመቱ የሚመረተውን ሩብ ሚሊዮን ኩንታል የቅመማ ቅመም ምርት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ወደ 750ሺ ኩንታል ለማሳደግ ዝግጅት ተደርጓል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4645.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">145601E1-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000F01A7BC31A-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:01:45 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በመማሪያ መጽሃፍቶች ላይ የዋጋ ንረት የታየው በመጽሃፍት እጥረት አይደለም</title>
            <description>በመማሪያ መጽሃፍቶች ላይ የዋጋ ንረት የታየው በመጽሃፍት እጥረት አይደለም&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - አዲስ አበባ ውስጥ በመማሪያ መጽሃፍቶች ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት አንዳንድ ነጋዴዎች የፈጠሩት እንጂ የመጽሃፍት እጥረት ተከስቶ አለመሆኑን የከተማው ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
ወላጆችና ተማሪዎች የሚፈልጓቸውን የመማሪያ መጻህፍቶች ከትምህርት ሚኒስቴር የመጽሃፍት ህትመትና ሥርጭት መደብሮች በትክክለኛው ዋጋ ማግኘት እንደሚችሉ ቢሮው ገልጿል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4635.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0858C422-57EA-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EFF2A90DCC-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:01:20 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአዲስ አበባ የፀረ ኤችአይቪ ኤድሰ መድሂነት ተጠቃሚዎች ቁጥር በአዋቂዎች ከ19 ሺህ በህጻናት ደግሞ ከ690 እንደማይበልጡ ተገለፀ</title>
            <description>በአዲስ አበባ የፀረ ኤችአይቪ ኤድሰ መድሂነት ተጠቃሚዎች ቁጥር በአዋቂዎች ከ19 ሺህ በህጻናት ደግሞ ከ690 እንደማይበልጡ ተገለፀ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአዲሰ አበባ የነጻ ፀረ ኤች ኤች አይ.ቪ/ኤድስ መድሀኒት ተጠቃሚ ቁጥር አናሳ መሆኑን የመዲናዋ የኤች.አይ፡ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የአዲስ አበባ ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ አክሽን ኔት ወርክና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የውይይት ፎረም ዛሬ በተካሄደበት ወቅት የፅሀፈት ቤቱ ተጠባባቂ ሃላፊ አቶ ደረጀ ስዩም እንዳስታወቁት በከተማው ውሰጥ ከ47 ሺ በላይ አዋቂዎችና ከ5ሺ በላይ ህጻናት የፀረ ኤች አይ ቪ/ኤድስ ተጠቃሚ ይኖራል የሚል ግምት አለ፡፡ሆኖም የተጠቃሚዎች ቁጥር በአዋቂዎች ከ19 ሺህ በህጻናት ደግሞ ከ 690 አይበልጡም ብለዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4688.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EFDC7C80-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EFA15481E3-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:01:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በመላ አገሪቱ ሚገኙ የምርምር ተቋማት 14ሺህ አርሶ አደሮች ያሳተፈ የግብርና ቴክኖሎጂ ምርምርና ሙከራ ፕሮጀክት እያካሄዱ ነው</title>
            <description>በመላ አገሪቱ ሚገኙ የምርምር ተቋማት 14ሺህ አርሶ አደሮች ያሳተፈ የግብርና ቴክኖሎጂ ምርምርና ሙከራ ፕሮጀክት እያካሄዱ ነው&lt;br&gt;
ጅማ, መስከረም 29 ቀን 1999 (ጅማ) - በመላ አገሪቱ የሚገኙ የምርምር ተቋማት 14ሺህ አርሶ አደሮችን ያሳተፈ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ምርምርና ሙከራ እያካሄደ መሆኑን የኢትዮጰያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡የባለ ድርሻ መስሪያ ቤቶች በምርምር የወጡ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን ለአርሶአደሩ ለማዳረስ የሚያደርጉት ጥረት አበረታች መሆኑን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሰረተ ልማት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4700.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B2682C54-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EED5347CCA-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:59:07 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የመምህራን የደረጃ እድገት መፈቀዱ ተግባራቸውን በአግባቡ እንዲያካሂዱ ያግዛል</title>
            <description>የመምህራን የደረጃ እድገት መፈቀዱ ተግባራቸውን በአግባቡ እንዲያካሂዱ ያግዛል&lt;br&gt;
መቀሌ, መስከረም 29 ቀን 1999 (መቐለ) - መንግስት የመምህራን የደረጃ እደገት እንዲሰጥ መፍቀዱ መምህራን ተግባራቸውን በትጋት እንዲያከናውኑ የሚያግዝ መሆኑን የትግራይ ክልል መምህራን ማህበር አስታ</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4664.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A7CD9842-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EEB1FBD186-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:58:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የወጣት ተመራማሪዎችን የምርምር አቅም ማጎልበት በሙያው የተሰማሩትን ወጣቶች ችሎታ ያሳድጋል</title>
            <description>የወጣት ተመራማሪዎችን የምርምር አቅም ማጎልበት በሙያው የተሰማሩትን ወጣቶች ችሎታ ያሳድጋል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የወጣት ተመራማሪዎችን የምርምር አቅም ማጎልበት በሙያው የተሰማሩትን ወጣቶች ችሎታ እንደሚያሳድገው የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የማህበራዊ ሣይንስ ምርምር ተቋም /ኦስሪያ/ ዋና ጸሐፊ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4644.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">93F9DE80-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EE702072A6-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:58:18 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>መንግሥት ድህነትን ለማስወገድ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል</title>
            <description>መንግሥት ድህነትን ለማስወገድ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - መንግሥት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ዘላቂ የተፈጥሮ ሃብትን በአግባቡ ተጠቅሞ ድህነትን ለማስወገድ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4662.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">842758D4-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EE3B9252C0-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:57:45 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኤጀንሲው መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሀብቶች የሚያደርገውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ ቀጥሏል</title>
            <description>ኤጀንሲው መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሀብቶች የሚያደርገውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ ቀጥሏል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ በሰው ኃይልና ድጋፍ ሰጪ ቁሳቁስ ራሱን በማጠናከር መዋዕለ ንዋያቸውን ለሚያፈሱ ባለሀብቶች የሚያደርገውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4694.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">75369C0E-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EE09F22E32-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:57:19 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህነት ቅነሳን የሚያግዙ ምርምሮች በማካሄድ ላይ ነው&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አርባምንጭ)</title>
            <description>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ድህነት ቅነሳን የሚያግዙ ምርምሮች በማካሄድ ላይ ነው&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አርባምንጭ) -&lt;br&gt;
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የድህነት ቅነሳ ፕሮግራምን የሚያግዙ ምርምሮች በማካሄድ ላይ መሆኑን yዩኒቨርሲቲW ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ገለፁ፡፡&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ተጠባባቂ ፕሬዚዳንቱ ዶክተር ንጋቱ ጫፎ ዛሬ bዩኒቨርሲቲW የተጀመረውን በዘላቂ የውሃ ሀብት እድገትና አጠቃቀም ላይ የሚወያይ አስረኛ አገር አቀፍ ሲምፖዚዬም ሲከፍቱ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲW ከሚያካሂዳቸው ምርምሮች በተለይ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ላይ ያተኮሩ ይገኙባቸዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4682.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">65B12F4E-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EDD66428F2-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:56:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት በግል ባለሃብቶች ለሚገነቡ የልማት ተቋማት የመሰረተ ድንጋይ አኖሩ</title>
            <description>የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት በግል ባለሃብቶች ለሚገነቡ የልማት ተቋማት የመሰረተ ድንጋይ አኖሩ&lt;br&gt;
ነቀምት, መስከረም 29 ቀን 1999 (ነቀምት) - የኦሮሚያ ክልልፕሬዚዳንት አቶ አባዱላ ገመዳ በምስራቅ ወለጋ ዞን በባለሃብቶችባማካኝነት ከ46ነጥብ3 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ ለሚገነቡ የልማት ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4634.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">331B5EA0-57E9-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000ED2E5E6A36-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:56:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለሶማሊያ ፌዴራላዊ የሽግግር መንግሰት የአለምዓቀፉ ማህበረሰብ የተጠናከረ ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል -ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ</title>
            <description><![CDATA[ለሶማሊያ ፌዴራላዊ የሽግግር መንግሰት የአለምዓቀፉ ማህበረሰብ የተጠናከረ ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል -ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ<br><br>
<a href="http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4661.htm"><img src="http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/Images/4661.jpg" width="200" height="150" border="0" align="left"></a>
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ለሶማሊያ ፌዴራላዊ የሽግግር መንግስት የአለምዓቀፉ ማህበረሰብ የተጠናከረ ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡<br>
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዛሬ በፅህፈትቤታቸው የጁቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይና አለምዓቀፍ ትብብር ሚኒስትር መሃመድ አሊ የሱፍን ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለፁት የምስራቅ አፍሪካ በየነ መንግስታት ባለስልጣን /ኢጋድ /፣የአፍሪካ ህብረት ፣የተባበሩት መንግስታትና የአለምዓቀፉ ማህበረሰብ እውቅና የሰጠው ህጋዊው የሶማሊያ ሽግግር መንግስት ብቁ እንዲሆን የተጠናከረ እገዛ ሊደረግለት ይገባል፡፡]]></description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4661.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DF85D801-57E8-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EC18BCFA23-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:54:57 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በላይቤሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ብረጌድ የሜዳሊያ በዓል ተከበረ</title>
            <description>በላይቤሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ብረጌድ የሜዳሊያ በዓል ተከበረ፡&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ልዩ መልእክተኛ ሚስተር አላንዶስ በላይበሪያ የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሰራዊትና አመራሩ በላይበሪያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እያደረጉ ያሉት አስተዋጽኦና ያሳዩት መልካም ስነምግባር የሚያስመሰግናቸው መሆኑን መግለፃቸውን የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4699.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CD87D7C0-57E8-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EBDCF9CE77-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:52:42 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በደብረዘይት የሚገኙትን የጆይ ቴክና የምንአየ የአበባ እርሻ ልማቶችን ጎበኙ</title>
            <description>ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በደብረዘይት የሚገኙትን የጆይ ቴክና የምንአየ የአበባ እርሻ ልማቶችን ጎበኙ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያ ይፋ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ዛሬ በደብረዘይት የሚገኙትን የጆይ ቴክና የምንአየ የአበባ እርሻ ልማቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4663.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B98BEA17-57E8-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000EB9A98E0FE-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:52:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያና በናይጄሪያ መካከል ያለው ወዳጅነት በጠንካራ መሰረት ላይ የተገነባ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ</title>
            <description><![CDATA[በኢትዮጵያና በናይጄሪያ መካከል ያለው ወዳጅነት በጠንካራ መሰረት ላይ የተገነባ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ<br><a href="http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4683.htm"><img src="http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/Images/4683.jpg" width="200" height="150" border="0" align="left"></a>
አዲስ አበባ, መስከረም 29 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያና በናይጄሪያ መካከል ያለው ወዳጅነት በጠንካራ መሰረት ላይ የተገነባ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡<br>
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ትናንት ምሸት በብሄራዊ ቤተ መንግስት ከናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ጋር በተወያዩበት ወቅት እንደገለፁት በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ግንኙነት በአፍሪካ በአብነት ሊጠቀስ የሚችል ነው፡፡]]></description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/09Oct06/4683.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F5EB6923-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E5BE7C4554-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 19:00:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሚኒስቴሩ ያሉበትን ድክመቶች በማረምና ጥንካሬውን በማጎልበት በሚቀጥሉት ዓምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል</title>
            <description>ሚኒስቴሩ ያሉበትን ድክመቶች በማረምና ጥንካሬውን በማጎልበት በሚቀጥሉት ዓምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ያሉበትን ድክመቶች በማረምና ጥንካሬውን በማጎልበት በሚቀጥሉት ዓምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስትር አቶ አዲሱ ለገሰ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4384.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2A702E30-561A-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-000008254D730E5A-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:41:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ ውስጥ በኢኮኖሚው መስክ እየተካሄዱ ያሉ መልካም እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገለጸ</title>
            <description>ኢትዮጵያ ውስጥ በኢኮኖሚው መስክ እየተካሄዱ ያሉ መልካም እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገለጸ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ ውስጥ በንግዱ ዘርፍ፣ በግል ባለሀብቶች ልማትና በአጠቃላይም በኢኮኖሚው መስክ እየተካሄዱ ያሉ መልካም እንቅሰቃሴዎች ይበልጥ ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የአፍሪካ ካሪቢያን ፓስፊክና አውሮፓ ህብረት ጥምር ጉባኤ ልኡካን ቡድን አባላት አስገነዘቡ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4379.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1F90CC62-561A-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-000008252955DA9A-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:40:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በመጪው ጥቅምት የመጀመሪያ ሳምንት የዓለም የደረጃዎች ቀን ኢትዮጵያ ውስጥ ይከበራል</title>
            <description>በመጪው ጥቅምት የመጀመሪያ ሳምንት የዓለም የደረጃዎች ቀን ኢትዮጵያ ውስጥ ይከበራል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ ውስጥ በመጪው ጥቅምት የመጀመሪያ ሳምንት የዓለም የደረጃዎች ቀን &quot; ደረጃዎች ለአነስተኛ ንግድ ሥራዎች ትልቅ ጥቅም ይሰጣሉ&quot; በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር የጥራትና ደረጃዎች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ መሳይ ግርማ ዛሬ እንደገለጹት ጥቅምት 4ቀን 1999 ዓም የዓለም የደረጃዎች ቀን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ይከበራል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4375.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">09699344-561A-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-00000824DFC07990-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:40:13 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጰያ ሶስተኛ የጤና ሴክተር የልማት ፕሮራም ተግባራዊ ለማድረግ 22ሺህ የተለያዩ የጤና ተቋማት ይገነባሉ</title>
            <description>በኢትዮጰያ ሶስተኛ የጤና ሴክተር የልማት ፕሮራም ተግባራዊ ለማድረግ 22ሺህ የተለያዩ የጤና ተቋማት ይገነባሉ&lt;br&gt;
አዋሳ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አዋሳ) - በኢትዮጰያ ሶስተኛውን የጤና ሴክተር የልማት ፕሮግራም ተግባራዊ ለማድረግ 22ሺህ ያህል የተለያዩ የጤና ተቋማት እንደሚገነቡ ትናንት በተጠናቀቀው ስምንተኛው የጤና ሴክተር የልማት ጉባዔ ላይ የቀረበ የአፈፃፀም ሰነድ አመለከተ፡፡ለፕሮግራሙ ማስፈጸሚያም 37 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ተገለጠ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4360.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FACBFC10-5619-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-00000824AF348192-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:39:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ማህበሩ በ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ሕንጻ አስገነባ</title>
            <description>ማህበሩ በ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር ሕንጻ አስገነባ&lt;br&gt;
አ/ምንጭ, መስከረም 26 ቀን 1999 (አርባምንጭ) - የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ከጀርመን አቻው ጋር በመተባበር በአንድ ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ብር በአርባ ምንጭ ከተማ ሁለገብ ሕንጻ አስገነባ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4347.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F12B8673-5619-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-000008248F3AA087-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:39:11 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ</title>
            <description>የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ነገ አዲስ አበባ ይገባሉ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 27 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ በነገው እለት አዲስ አበባ ይገባሉ ፡፡&lt;br&gt;
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለፀው የናይጀሪያው ፕሬዚዳንት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ ለሶስት ቀናት በሚያደርጉት የስራ ጉብኝት ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተገናኝተው በሁለቱ አገራትና አለምዓቀፋዊ ጉዳዮች ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ያካሂዳሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4450.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DDACFC62-5617-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-0000081DA9D505CA-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:38:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዛሬ የናሚቢያ አቻውን ይገጥማል</title>
            <description>የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዛሬ የናሚቢያ አቻውን ይገጥማል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 27 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዛሬ የናምቢያ አቻውን ይገጥማል፡፡&lt;br&gt;
ከትናንት በስቲያ ዊንድሆክ የገባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በጋና በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ለመሆን ከምድብ አሥር ሁለተኛውን የዙር ጨዋታ በዛሬው እለት ያደርጋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/07Oct06/4465.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C90A60F7-5617-11DB-B5A7-000393197FB0-3677-0000081D654A75B2-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 07 Oct 2006 11:24:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንከ በኢትዮጵያ የንግድ ተቋማትን ለማጠናከር የሚውል 8 ሚሊዮን ዮሮ በብድር እንደሚሰጥ ገለፀ</title>
            <description>የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንከ በኢትዮጵያ የንግድ ተቋማትን ለማጠናከር የሚውል 8 ሚሊዮን ዮሮ በብድር እንደሚሰጥ ገለፀ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 24 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር ያለውን የምጣኔ ሃብት ግንኙነት አጠናክሮ መቀጠል እንደሚፈልግ የባንኩ የምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ዳይሬክተር ገለጹ</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/05Oct06/4232.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8370F34B-54CA-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003CA6224A8BB-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:45:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በፓርላማው የአሰራርና የአባላት የሥነ ምግባር ደንብ የፓርላማ ቡድንን ለማቋቋም የተደነገገው አንቀጽ ሊያሰራ የሚችል ነው አቶ ልደቱ አያሌው</title>
            <description>በፓርላማው የአሰራርና የአባላት የሥነ ምግባር ደንብ የፓርላማ ቡድንን ለማቋቋም የተደነገገው አንቀጽ ሊያሰራ የሚችል ነው አቶ ልደቱ አያሌው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 24 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በፓርላማው የአሰራርና የአባላት የሥነ ምግባር ደንብ በምርጫው የተወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፓርላማ ቡድንን ማቋቋም እንደሚችሉ የተደነገገው አንቀጽ በትክክል ተግባር ላይ ከዋለ ሊያሰራ የሚችል ነው ሲሉ የኢዴአፓ_መድኅን ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ልደቱ አያሌው አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/05Oct06/4158.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7015047D-54CA-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003CA21D72909-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:37:49 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የፓርላማ ቡድን መቋቋምን በሚደነግገው ሕግ ቅንጅትም የፓርላማ ቡድን ሊሆን ይችላል በፓርላማ የቅንጅት ለአንድነትና ዴሞክራሲ ተጠሪዎችና አባል</title>
            <description>የፓርላማ ቡድን መቋቋምን በሚደነግገው ሕግ ቅንጅትም የፓርላማ ቡድን ሊሆን ይችላል በፓርላማ የቅንጅት ለአንድነትና ዴሞክራሲ ተጠሪዎችና አባል&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 24 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በፓርላማው በጸደቀው የአሰራርና የአባላት የሥነ ምግባር ደንብ ስለ ፓርላማ ቡድን መቋቋም የሚደነግገው አንቀጽ 181 መሠረት ቅንጅትም የፓርላማ ቡድን ሊሆን ይችላል ሲሉ በፓርላማ የቅንጅት ለአንድነትና ዴሞክራሲ ተጠሪ፣ ረዳት ተጠሪና የፓርቲው አባል አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/05Oct06/4226.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">62A0FE2A-54CA-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C9F52796CA-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:37:17 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በእንግሊዝ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል</title>
            <description>በእንግሊዝ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል&lt;br&gt;
እንግሊዝ, መስከረም 21 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በእንግሊዝ ኒውካስል ዛሬ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ብርሃኔ አደሬ አንደኛ ወጣች፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/02Oct06/3946.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0B36D6FA-53D9-11DB-989D-000393197FB0-407-000000A84E400200-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:58:11 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በማራቶን የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ የሚናፍቃትን ድል የማስመዝገብ ምኞት አላት- አትሌት ጌጤ ዋሚ</title>
            <description>በማራቶን የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ የሚናፍቃትን ድል የማስመዝገብ ምኞት አላት- አትሌት ጌጤ ዋሚ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 21 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በማራቶን የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ የሚናፍቃትን ድል የማስመዝገብ ምኞት እንዳላት አትሌት ጌጤ ዋሚ ገለጸች፡፡&lt;br&gt;
አትሌት ጌጤ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸችው በበርሊን ማራቶን ድል እንዳስመዘገበችው ሁሉ በቀጣይነትም በርቀቱ ጥሩ ልምምድ አድርጋ የተሻለ ውጤት ለማምጣት አቅዳለች፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/02Oct06/3915.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F898879E-53D8-11DB-989D-000393197FB0-407-000000A810685AB9-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:49:19 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ከጣሊያን የመጣ የልዑካን ቡድን የሰፖርት ትጥቆችን በዕርዳታ ለኢትዮጵያ ሊሰጥ ነው</title>
            <description>ከጣሊያን የመጣ የልዑካን ቡድን የሰፖርት ትጥቆችን በዕርዳታ ለኢትዮጵያ ሊሰጥ ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 21 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ከጣሊያን የመጣ የልዑካን ቡድን የስፖርት ትጥቆችን በዕርዳታ ለኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽኖች እንደሚሰጥ ገለጸ፡፡&lt;br&gt;
እርዳታው ለብስክሌት፣ ለቦክስ እና ለካራቴ ቡድኖች እንደመጣ በጣሊያን አገር ለ10 ዓመታት የቆዩት የልዑካን ቡድኑ መሪ አቶ ጥበበ ታደሰ ገልጸዋል፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/02Oct06/3939.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B93AEF68-53D8-11DB-989D-000393197FB0-407-000000A73DEF26CB-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:48:48 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጎንደር ከተማ በ65 ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ መንደር ለመገንባት ታቅዶ እንቅስቃሴ በመካሄድ ላይ ነው</title>
            <description>በጎንደር ከተማ በ65 ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ መንደር ለመገንባት ታቅዶ እንቅስቃሴ በመካሄድ ላይ ነው&lt;br&gt;
ጎንደር, መስከረም 23 ቀን 1999 (ጎንደር) - በጎንደር ከተማ በ65 ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ መንደር ለመገንባት ታቅዶ እንቅስቃሴ መጀመሩን የከተማው አስተዳደር፣ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ማስፋፊያና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4124.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2C6615E2-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009820DCA9C1-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:15:06 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎችና አባቶች የኤች አይ ቪ/ኤድስን ስርጭት ለመከላከል በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ</title>
            <description>በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎችና አባቶች የኤች አይ ቪ/ኤድስን ስርጭት ለመከላከል በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ&lt;br&gt;
ወሊሶ, መስከረም 23 ቀን 1999 (ወልቂጤ) - በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎችና አባቶች የኤች አይ ቪ/ኤድስን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተጀመረው ጥረት ስኬታማ እንዲሆን በጋራ እንዲሰሩ የክልሉ ኤች አይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ጥሪ አቀረቡ፡፡&lt;br&gt;
ኃላፊው ዶክተር ኢብራሂም አሜ ''ለኤች አይቪ/ኤድስ የማይመቹ የእምነት ተቋማት ሊኖሩ ይገባል፡፡'' በሚል መሪ ቃል ዘሬ በወሊሶ ከተማ በተጀመረው አውደ ጥናት ላይ እንደገለጡት የሃይማኖት መሪዎችና አባቶች በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነትና ተሰሚነት ተጠቅመው ህብረተሰቡ ከኤድስ በሽታ እራሱን እንዲጠብቅ ተባብረው መስራት ይጠበቅባቸዋል፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4115.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1B79EB3A-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-00000097E8A70F11-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:14:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢህአዴግ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች እንደሚደግፉትና ለተግባራዊነቱም እንደሚረባረቡ የአዲስ አበባ ሴቶችና ወጣቶች ማህበራት ገለጹ</title>
            <description>ኢህአዴግ ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች እንደሚደግፉትና ለተግባራዊነቱም እንደሚረባረቡ የአዲስ አበባ ሴቶችና ወጣቶች ማህበራት ገለጹ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ያስተላለፋቸው ውሳኔዎች ለወጣቱና ለሴቶቸ ትኩረት በመስጠቱ እንደሚደግፉትና ለተግባራዊነቱም እንደሚረባረቡ የአዲስ አበባ ሴቶችና ወጣቶች ማህበራት አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4103.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0FFD15C4-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-00000097C27EDD10-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:13:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት በጤናው ዘርፍ አበረታች ውጤት ተመዘገበ</title>
            <description>በኢትዮጵያ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት በጤናው ዘርፍ አበረታች ውጤት ተመዘገበ&lt;br&gt;
አዋሳ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዋሳ) - በኢትዮጵያ የምዕተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት በጤናው ዘርፍ በተከናወኑ ስራዎች አበረታች ውጤት መመዝገቡን በጤና ሴክተር ልማት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ ላይ የቀረበ ሰነድ አመለከተ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4100.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FF47176F-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-000000978AFD336D-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:13:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ ያለውን የኮምፒዩተር ኪቦርድ አንድ ወጥ ለማድረግ የሚያስችል አገር አቀፍ ውይይት ተጀመረ</title>
            <description>በኢትዮጵያ ያለውን የኮምፒዩተር ኪቦርድ አንድ ወጥ ለማድረግ የሚያስችል አገር አቀፍ ውይይት ተጀመረ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአማርኛ ኪቦርድ ካሉት የፊደላት ብዛትና አይነት ጋር ሊጣጣም የሚችል የኮምፒዩተር ኪቦርድ በማዘጋጀት በተጠቃሚዎች መካከል ያለውን ልዩነት ለመቀነስ የሚያስችል ሰነድ ለውውይይት ማቅረቡን የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4088.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EE962887-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-00000097538C59DB-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:13:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በወጣቶች ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ አውደ ጥናት ተከፈተ</title>
            <description>በወጣቶች ላይ ያተኮረ አገር አቀፍ አውደ ጥናት ተከፈተ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የወጣቱ ስብእና የተሟላ እንዲሆንና የትውልድ አደራን የመሸከም ብቃቱ እንዲረጋገጥ የሚመለከታቸው አካላት ርብርብ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4087.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D73B02CC-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009705F82B9D-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:12:44 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሱዳንና በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ</title>
            <description>በሱዳንና በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በሱዳንና በየመን የሚኖሩ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባልደረቦችና ሌሎች ኢትዮጵያዊያን በክረምቱ ወራት በደረሰው የጎርፍ አደጋ የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚያግዝ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4073.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B543E4AF-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-000000969526B427-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:12:04 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኮፒራይትና ተዛማጅ መብቶች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎችና የተደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ናቸው</title>
            <description>በኮፒራይትና ተዛማጅ መብቶች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎችና የተደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ናቸው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኮፒራይትና ተዛማጅ መብቶች የተወሰዱ እርምጃዎችና የተደረጉ እንቅስቃሴዎች አበረታች ቢሆኑም የህገ ወጦች እንቅስቃሴ አሁንም በሚፈለገው ሁኔታ አለመገታቱን የፍትሀ ሚኒስትሩ ገለጹ፡፡&lt;br&gt;
በቅጅና ተዛማጅ መብቶች ጥበቃ ተፈጻሚነት ዙሪያ በተዘጋጀ የአንድ ቀን ውይይት ላይ ሚኒስትሩ አቶ አሰፋ ከሲቶ እንደገለጹት የኮፒራይትና ተዛማጅ መብቶችን በመጠበቅ የመብት ጥሰትንና ዘረፋን ለመከላከል በርካታ ተግባራት ቢከናወኑም ህገ ወጦቹ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለያየ መልክ ብቅ ማለታቸው አልቀረም፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4066.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9E63CAB8-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-00000096492B3C75-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:11:07 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኦሮሚያ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበሩ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ለማበደር አቅዷል</title>
            <description>የኦሮሚያ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበሩ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ለማበደር አቅዷል&lt;br&gt;
ወንጪ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አምቦ) - በኦሮሚያ የገንዘብ ብድርና ቁጠባ አክሲዮን ማህበር በዚህ አመት በደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን በወንጪ ወረዳ ለሚገኙ ገበሬዎች ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ለማበደር ማቀዱን አሰታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4051.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8B320DEF-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-000000960969E78B-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:10:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላምና ጸጥታ እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ</title>
            <description>ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላምና ጸጥታ እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 23 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ በሶማሊያ የተረጋጋና ምቹ የሆነ ሰላምና ጸጥታ እንዲሰፍን አሁንም ሆነ ወደፊት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/04Oct06/4105.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7EACBDE4-53D3-11DB-989D-000393197FB0-407-00000095DFD339C7-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:09:57 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አፍሪካውያን ጋዜጠኞች ስለአህጉሪቱ የሚቀርቡ ዘገባዎች የተጋነኑ ናቸው ሲሉ ይወቅሳሉ</title>
            <description>አፍሪካውያን ጋዜጠኞች ስለአህጉሪቱ የሚቀርቡ ዘገባዎች የተጋነኑ ናቸው ሲሉ ይወቅሳሉ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - አፍሪካውያን ጋዜጠኞች ስለአህጉሪቱ የሚቀርቡ ዘገባዎች ጥሩ ያልሆኑና የተጋነኑ መሆናቸውን ወቀሱ፡፡&lt;br&gt;
የፈረንሣይ ዜና አገልግሎት/ኤ ኤፍ ፒ/ ትናንት ከጆሀንስበርግ እንደዘገበው ምዕራባውያን የመገናኛ ብዙኃን የሚያቀርቧቸው ዘገባዎች የአፍሪካን ትክክለኛ ምሥል የሚያዛቡና መጥፎ ክስተቶች ላይ ብቻ ያተኮሩ ናቸው ሲሉ የአህጉሪቷ ታላላቅ ጋዜጠኞች ወቅሰዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3384.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BEA96BBC-52E7-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004B069F6F735-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 10:03:20 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ትምሀርተ ቤቶች ትምህርት ተጀመረ</title>
            <description>በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ትምሀርተ ቤቶች ትምህርት ተጀመረ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ዛሬ የዘንድሮው ዓመት ትምህርት መሰጠት መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3454.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A8A6961C-52E7-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004B020DA6C44-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 10:02:02 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ በጄኔቭ በተካሄደ የአፍሪካ ቱሪዝም ኤግዚቪሽን ተሳተፈች</title>
            <description>ኢትዮጵያ በጄኔቭ በተካሄደ የአፍሪካ ቱሪዝም ኤግዚቪሽን ተሳተፈች&lt;br&gt;
ጄኔቭ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ኢትዮጵያ ጄኔቭ ውስጥ በቅርቡ በተካሄደ የአፍሪካ ቱሪዝም ኤግዚቪሽን ላይ መሳተፏን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
ሚኒስቴሩ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው እአአ ከመስከረም 10 እስከ መስከረም 15 ቀን 2006 ዓም በተካሄደው ኤግዚቪሽን ላይ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ታደለች ዳለቾ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ተሳትፏል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3448.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">54ED8FF2-52E7-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AF0AC2F4CA-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 10:00:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሕወሓት ጉባኤ ተሳታፊዎች የድርጅቱን የቁጥጥርና ኦዲት ኮሚሽን ሪፖርትና የህገ ደንብ ማሻሻያ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ</title>
            <description>የሕወሓት ጉባኤ ተሳታፊዎች የድርጅቱን የቁጥጥርና ኦዲት ኮሚሽን ሪፖርትና የህገ ደንብ ማሻሻያ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ&lt;br&gt;
መቀሌ, መስከረም 12 ቀን 1999 (መቐለ) - የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ስምንተኛ መደበኛ ጉባኤ ተሳታፊዎች ዛሬ ከሰዓት በፊት ባካሄዱት ውይይት የድርጅቱን የቁጥጥርና የኦዲት ኮሚሽን ሪፖርትና የህገ ደንብ ማሻሻያን በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/23Sep06/3150.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">84DEB1D8-52E6-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AC57AE4E12-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:59:04 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኩዌትና በሐርጌይሣ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች መርጃ የሚውል ከ42 ሺህ ብር በላይ እርዳታ ሰጡ</title>
            <description>በኩዌትና በሐርጌይሣ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጎርፍ ለተጎዱ ወገኖች መርጃ የሚውል ከ42 ሺህ ብር በላይ እርዳታ ሰጡ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 12 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኩዌትና በሐርጌይሣ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በድሬዳዋና በደቡብ ኦሞ አካባቢዎች በተከሰተው ድንገተኛ የጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መርጃ የሚውል ከ42 ሺህ 908 ብር እርዳታ ሰጡ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/23Sep06/3168.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6EBF6C48-52E6-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AC0E332C54-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:53:15 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚካፈሉበት የበርሊን ማራቶን እሁድ ይካሄዳል</title>
            <description>ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚካፈሉበት የበርሊን ማራቶን እሁድ ይካሄዳል&lt;br&gt;
በርሊን, መስከረም 12 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በመጪው እሁድ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ እና አትሌት ጌጤ ዋሚ የሚካፈሉበት የበርሊን ማራቶን ውድድር ይካሄዳል፡፡&lt;br&gt;
በሁለቱም ጾታዎች በሚካሄደው በዚህ የማራቶን ውድድር በመላው ዓለም ይጠበቃል፡፡ በኢትዮጵያውያን እና በኬንያውያን አትሌቶች መካከል ከፍተኛ ውድድር እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/23Sep06/3135.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5726AAC0-52E6-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004ABBFD25365-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:52:38 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የጅማ ዩኒቨርስቲ በ274 ሚሊዮን ብር የማስፋፈትና የአንድ ሆስፒታል ግንባታ እንደሚያከናውን ገለጸ</title>
            <description>የጅማ ዩኒቨርስቲ በ274 ሚሊዮን ብር የማስፋፈትና የአንድ ሆስፒታል ግንባታ እንደሚያከናውን ገለጸ&lt;br&gt;
ጅማ, መስከረም 13 ቀን 1999 (ጅማ) - የጅማ ዩኒቨርስቲ ከመንግስት በተመደበ 274 ሚሊዮን ብር ወጪ የማስፋፋትና የተጨማሪ ሆስፒታል ግንባታ እንደሚያከናውን የዩኒቨርስቲው የውጪ ግንኙነት ኃላፊ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ዘንድሮ ከ5ሺህ 500 በላይ አዲስ ተማሪዎችን ይቀበላል፡፡&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ኃላፊው ፕሮፌሰር ጫሊ ጅራ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማሩን ሂደት ይበልጥ ለማጠናክርና የቅበላ አቅሙን ለማሳደግ በዚህ ዓመት የአምቦ ካምፓስን ጨምሮ በ124 ሚሊዮን ብር ወጪ በጅምር ላይ የሚገኙ ሕንፃዎችን የማጠናቀቅና የማስፋፋት ስራዎችን ያከናውናል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/24Sep06/3282.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">4110F239-52E6-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AB76770C18-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:51:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያዊያን ሴት አትሌቶች ከ1ኛ እስክ 4ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ</title>
            <description>ኢትዮጵያዊያን ሴት አትሌቶች ከ1ኛ እስክ 4ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ ፡፡&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 13 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በቻይና ሻንጋይ ውስጥ ዛሬ በተደረገ የሴቶች የአምስት ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ከ1ኛ እስክ 4ኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/24Sep06/3287.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">20A80130-52E6-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AB0AD01BD1-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:51:22 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር ከ14 ሚሊዩን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ለማግኝት እየተንቀሳቀሰ ነው</title>
            <description>የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር ከ14 ሚሊዩን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ለማግኝት እየተንቀሳቀሰ ነው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር በተያዘው የበጀት ዓመት ከ14 ሚሊዩን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ለማግኘት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የድርጅቱ የዋና ማኔጅንግ ረዳት ዲያሬክተር አቶ ኃይለማሪያም በቀለ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደተናገሩት ድርጅቱ በአገር ውስጥና በውጭ ለሚገኙ ከተለያዩ አካላትጋር በጨረታ በመወዳደርና አሸናፊ በመሆን ትርፉን ለማግኘት አቅዷል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3379.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F7C28727-52E5-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AA82F8EB63-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:50:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በድሬዳዋ የጐርፍ አደጋ ወቅት አንድ ውሻ የአሳዳጊውን ሕይወት በአስገራሚ ሁኔታ አተረፈ</title>
            <description>በድሬዳዋ የጐርፍ አደጋ ወቅት አንድ ውሻ የአሳዳጊውን ሕይወት በአስገራሚ ሁኔታ አተረፈ&lt;br&gt;
ድሬዳዋ, መስከረም 14 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - ፊልምና ፎቶ አለው&lt;br&gt;
ኢዜአ እሁድ ቁጥር 8 ከት 4&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መግቢያ 0፡23 [ውሻው ራሱ እኔ …&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መውጫ 0፡47 … ትልቅ ቁም ነገር ነው የሰራልኝ]&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ድሬዳዋ ውስጥ በደረሰው የጐርፍ አደጋ ወቅት ለሌባ ጠባቂነት ያሳደጉት አንድ ውሻ አሳዳጊውን በአስገራሚ ሁኔታ ከሞት አተረፈ፡፡&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጐርፉ ባደረሰው አደጋ የቤት ንብረታቸውን ያጡት አቶ ሰይፉ ለገሠ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ጉርፉ መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ በገባበት ወቅት ሙሉ ትኩረታቸው ቤተሰቦቻቸውን ለማትረፍ ብቻ እንጂ ለዚህ ሕይወታቸውን ለታደገላቸው ውሻ አልነበረም፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3341.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E048EAC0-52E5-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004AA34FF8701-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:49:19 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሳደግ በመስኩ የሚሰማሩ ተቋማት መስፋፋት አለባቸው</title>
            <description>በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሳደግ በመስኩ የሚሰማሩ ተቋማት መስፋፋት አለባቸው&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በኢትዮጵያ ኤችአይቪ/ኤድስ ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማሳደግ በመስኩ የሚሰማሩ ተቋማት መስፋፋት እንዳለባቸው መዳን አክትስ ፕሮግራም የተባለ አገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
ድርጅቱ ይህን የገለጸው የመዳን አክትስ ፕሮግራም ባለፈው ነሐሴ ወር በካናዳ ቶሮንቶ በተካሄደው አለም አቀፍ የኤችአይቪ/ኤድስ ፕሮጀክቶች ውድድር ማሸነፉን አስመልክቶና ቫይረሱ ከእናት ወደ ልጅ የሚተላለፍበትንና ከውርጃ ጋር የተያያዙ ችግሮች ላይ ትናንት በደሳለኝ ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3439.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C78CE4AC-52E5-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A9E2D736AF-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:48:39 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአስር ኪሎ ሜተር የጎዳና ላይ ሩጫ በአዲሰ አበባ ስታዲየም ተካሄደ</title>
            <description>የአስር ኪሎ ሜተር የጎዳና ላይ ሩጫ በአዲሰ አበባ ስታዲየም ተካሄደ&lt;br&gt;
አዲሰ አበባ, መስከረም 15 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በመላው ዓለም የሚከበረውን የዓለም የሰላም ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው [የሰላም ሩጫ] የሚል ስያሜ የተሰጠው ውድድር ትናንት ተካሄደ፡፡&lt;br&gt;
መነሻውንና መደረሻውን አዲስ አበባ ሰታዲየም ያደረገው ይህ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር ከ24 ክለቦችና በግል ተሳታፊ የሆኑ 566 አትሌቶች ተካፋይ ሆነውበታል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Sep/26Sep06/3377.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B0A9D02A-52E5-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A996D1D2CC-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:47:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ</title>
            <description>የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ውስጥ የባህል ማዕከልና የዩኒቨርሲቲውን ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው መግለጹን በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጸው ዩኒቨርስቲው ይህን ፍላጎቱን ያስታወቀው የኢትዮጵያ የቱሪዝም ቀንና የመስቀል በዓልን ምክንያት በማድረግ በዩኒቨርስቲው ግቢ በተከበረበት የኢትዮጵያ ቀን በዓል ላይ ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4038.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8872EE8D-52E5-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A9113E911E-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:47:19 -0400</pubDate>
 