<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss  version="2.0">
    <channel>
        <title>WALTA INFORMATION CENTER, AMHARIC NEWS</title>
        <description>Walta Information Center is a private news and information service establishment based in Addis Ababa , Ethiopia.&lt;br&gt;</description>
        <link>http://www.waltainfo.com</link>
        <category>AMHARIC</category>
        <copyright>Copyright ECTV</copyright>
        <docs>http://blogs.law.harvard.edu/tech/rss</docs>
        <language>en</language>
        <lastBuildDate>Fri, 13 Jun 2008 11:38:16 -0400</lastBuildDate>
        <managingEditor>webmaster@ectv.org</managingEditor>
        <pubDate>Fri, 13 Jun 2008 11:34:19 -0400</pubDate>
        <webMaster>webmaster@ectv.org</webMaster>
        <generator>FeedForAll Mac v2.1 (2.1.0.1); http://www.FeedForAll.com/</generator>
        <image>
            <url>http://www.waltainfo.com/Resource/walta2.gif</url>
            <title>Walta Information Center</title>
            <link>http://www.waltainfo.com/</link>
            <description>Walta Information Center, Addis Ababa, Ethiopia</description>
            <width>120</width>
            <height>70</height>
        </image>
        <item>
            <title>የምግብ እህል እጥረቱና የተጎጂዎችን ቁጥር አጋነው የሚያቀርቡ ወገኖች ኢኮኖሚያዊ እድገቱን ለማጣጣል የሚፈልጉ መሆናቸው ተገለፀ</title>
            <description><![CDATA[አዲስ አበባ ሰኔ 5/2000/ዋኢማ/ በኢትዮጵያ ያጋጠመውን የምግብ እህል እጥረትና የተጎጂዎችን ቁጥር አጋነው የሚያቀርቡ ወገኖች በአገሪቱ እየተመዘገበ ያለውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማጣጣል የሚፈልጉና በጉዳዩ የራሳቸውን ጥቅም አብረው የሚያሰሉ መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስትር አስታወቁ።<br />
ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ ለገሰ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ አንዳንድ በአስቸኳይ እርዳታ ላይ የተመሰረተ ተግባር የሚያከናውኑ ወገኖች የተረጂዎች ቁጥር መቀነስን በህልውናቸው ላይ የመጣ አደጋ አድርገው እንደሚቆጥሩት ጠቅሰው፤ ብዙ እርዳታ እንዲገኝ ቁጥሩን በርከት አድርገን እናቅርብ የሚል ሃሳብ ሲያቀርቡ መቆየታቸውን ገልፀዋል።<br />
 <br />
ከበልግ ዝናብ ዕጥረት ጋር በተያያዘ በተወሰኑ በልግ አብቃይ አካባቢዎች የምግብ እህል እጥረት ያጋጠማቸው ዜጎች ቁጥር 4 ነጥብ 6 ሚሊየን መሆኑን አቶ አዲሱ አስታውቀው፣ መንግስት ለተረጂዎች ተገቢውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑንና የተረጂዎችን ቁጥር በተመለከተ በአንዳንድ ወገኖች የሚቀርበው አሃዝ እጅግ የተጋነነ እንደሆነ ገልጸዋል።<br />
 <br />
የተጎጂዎችን ቁጥር በተመለከተ የተዛቡና ወጥነት የሌላቸው አሀዞች በተለያዩ ወገኖች ሲቀርቡ የቆዩ ቢሆንም መንግስት ችግሩ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ባደረገው ጥናት የምግብ እህል እጥረት ያጋጠማቸው ዜጎች ቁጥር 4 ሚሊየን 617 ሺ 300 መሆኑ ተረጋግጧል።<br />
 <br />
መንግስት በጉዳዩ ላይ ተገቢው ጥናት ከተካሄደ በኋላ ትክክለኛውን አሃዝ የመግለጽ አማራጭን መከተሉን የገለጹት አቶ አዲሱ፤ ይህን ያደረገውም በዓለም አደባባይ በልመና ተወዳዳሪ መሆን የሚያኮራ ድርጊት አለመሆኑን በመገንዘብ እንደሆነ አቶ አዲሱ አመልክተዋል።<br />
 <br />
በሴፍትኔት የታቀፉ ወገኖችን ጭምር እንደሚያካትት የገለጹት አቶ አዲሱ፤ ከዚህ ውስጥ ክትትልና ድጋፍ የሚፈልጉት ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ህጻናት ቁጥር 75 ሺ ብቻ መሆኑን ጠቁመዋል።<br />
 <br />
መንግስት በእርዳታ ሰጪ ድርጅቶች የቀረቡ በግምት ላይ የተመሰረቱና የተጋነኑ መረጃዎች በጥናት እንዲረጋገጡ ማድረጉንና ከጥናቱ ጎን ለጎንም ለተጎጂ ወገኖች እርዳታ ማቅረቡን ገልጸው፤ የምግብ እህል እጥረቱ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሌ፣ በአማራና ትግራይ ክልሎች በሚገኙ አንዳንድ ወረዳዎች ማጋጠሙን ተናግረዋል።<br />
 <br />
ተጎጂዎች ያጋጠማቸውን ችግር ለማቃለል በተደረገ ጥረት ካለፈው የካቲት ጀምሮ ከ775 ሺ ኩንታል የሚበልጥ እህል ለተጎጂዎች መከፋፈሉን ጠቁመው፤ 50 ሚሊየን ብር በጀት በመመደብ የህክምና አገልግሎት መሰጠቱን ገልጸዋል።<br />
 <br />
በአካባቢዎቹ ያጋጠመውን የውሃ እጥረት ለማቃለል የነባር ጉድጓዶችን ጥልቀት በመጨመርና በቦቴ በማመላለስ ጥረት መደረጉን ያመለከቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በአርብቶ አደር አካባቢዎች ለእንስሳት መኖ የማቅረብና ለአርቢዎች ገበያ የማፈላለግ ድጋፍ መደረጉን ገልጸዋል ።<br />
 <br />
መንግስት ከደጋፊዎቹ ጋር በመሆን እያደረገ ያለውን የምግብ እህልና አልሚ ምግብ የማቅረብ ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ ባለፈው ግንቦት ወር የተገኘውን ዝናብ በመጠቀምም ቶሎ ሊደርሱ የሚችሉ ሰብሎችን በመዝራት የማካካስ ስራ እየተሰራ መሆኑን መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።]]></description>
            <link>http://www.waltainfo.com/index.php?option=com_content&amp;task=view&amp;id=446&amp;Itemid=44</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F06227BD-395D-11DD-A833-000393197FB0-4056-0000005597690169-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 13 Jun 2008 11:34:28 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ከስኬታማ ሰዎች የሚያገኙት ተመክሮ ጠቃሚ መሆኑ ተገለፀ</title>
            <description><![CDATA[አዲስ አበባ ሰኔ 5/2000 ዋኢማ/የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ከሚያገኙት የቀለም ትምህርት በተጨማሪ በተለያዩ መስኮች ከተሰማሩ ባለሙያዎች የሚያገኙት ተመክሮ ወደ ስራ አለም ሲሸጋገሩ እንደሚያግዛቸው ክቡር ዶክተር አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ገለፀ።<br />
 <br />
 <br />
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ትናንት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ አዳራሽ ስለሙያው ስኬትና ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ከተማሪዎች ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት አንደገለፀው፤ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ያገኙትን ትምህርት ተከታትለው ተመርቀው ከወጡ በኋላ በሚገባ መተግበር የሚያስችሉ ተሞክሮዎችን ማግኘት አለባቸው።<br />
 <br />
ተማሪዎቹም ሆኑ መምህራኑ የቆሙለትን ዓላማ ለማሳካት ጠንክረው በመስራት ለውጤት መብቃት እንደሚችሉ የገለፀው አትሌት ኃይሌ ፅናትን ተላበሶ የሰራ ሰው ስኬታማ መሆኑ አያጠራጥርም ብሏል።<br />
 <br />
አገራችን በአሁኑ ወቅት በሰፊ የልማትና የእድገት እንቅስቃሴ ላይ በመሆኗ የተማሩ ኃይሎች ይህንን ልማት የበለጠ ለማጎልበት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ መስራት እንደሚጠበቅባቸው አስረድቷል።<br />
 <br />
ሩጫ ሲጀምር በተሳተፈበት ውድድር 99ኛ የወጣበት ወቅት እንደነበረና በወቅቱ አባቱን ጨምሮ ሌሎች ወዳጆቹ ሩጫ ጠቀሜታ እንደሌለው ቢገልፁለትም በእልህና ተስፋ ባለመቁረጥ ባደረገው ጥረት ከ25 በላይ ሪከርዶችን ሊያስመዘግብ መቻሉንና ሰው ከጣረ ካቀደው በላይ መሄድ ይችላል ብሏል።<br />
 <br />
በቢዝነሱም በኩል ጤናማ የሆነ ልማትና ዕድገት ለማመጣት የሚያስችሉ ስልቶችን በመከተል እየሰራ እንደሆነና አሁን ያለውን ስኬት የበለጠ በመስራት ለማሳደግ ቀን ከሌት እየሰራ መሆኑን አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ተናግሯል።<br />
 <br />
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢንደስትሪ ፓርትነርሽፕ ፕሮግራም ዳይሬክተር ዶክተር ኢንጀነር ዳንኤል ቅጣው በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ ይህ አይነቱ መድረክ በተለያዩ የሙያ ስምሪቶች የተሳካላቸውን ሰዎች በመጋበዝ የተማሪዎችን ግንዛቤ ማሰፋትና የህይወት መርሆችን እንዲረዱ ማድረግን አላማ ያደረገ ነው ብለዋል።<br />
 <br />
በቀጣይም ሰፊ ተሞክሮ ያላቸውንና በለይም በቢዝነስ፣ በኮንስትራክሽንና በተዛማች ዘርፎች ላይ በማተኮር ባለሙያዎችን በመጋበዝ እንደሚያወያዩም ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።<br />
 <br />
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ለቴክኖሎጂ ፋኩልቲ ተማሪዎች የትምህርት አገልግሎት የሚውል ከ400 የሚበልጥ የራየቲንግ ፓድ በስጦታ ለተማሪዎች አከፋፍሏል።<br />
 <br />
በዩኒቨርስቲው የመካኒካል ኢንጅነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪ፤ የድህረ ምረቃ፤ የፒኤችዲ እጩ ተመራቂዎችና መምህራንን ጨምሮ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች ኃይሌ በስፖርቱና በቢዝነስ ላይ ያገኘውን ስኬት አስመልክተው የግማሽ ቀን ውይይት ማድረጋቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘገቧል።]]></description>
            <link>http://www.waltainfo.com/index.php?option=com_content&amp;task=view&amp;id=434&amp;Itemid=44</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D415A07C-395C-11DD-A833-000393197FB0-4056-00000051E716C88C-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 13 Jun 2008 11:32:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኤርትራ መገናኛ ብዙኋን የጎረቤት አገሮች ሰላምን በማደፍረስ ተግባር ላይ መጠመዳቸው ተገለጸ</title>
            <description><![CDATA[መቀሌ ግንቦት 10/2000/ዋኢማ/ የኤርትራ መገናኛ ብዙኋን የአገሪቱን አንገብጋቢ የሰላም፤የዴሞክራሲና የልማት ጉዳዮች ላይ ከማትኮር ይልቅ በጎረቤት አገሮች ሰላም ማደፍረስ ተግባር ላይ መጠመዳቸው አሳፋሪ ተግባር መሆኑን ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የገባ ኤርትራዊ ጋዜጠኛ አስታወቀ ።<br />
<br />
የኤርትራ መንግሥት የግፍ አገዛዝን በመቃወም ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የገባው በኤርትራ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ይሰራ የነበረው ጋዜጠኛ ገብረመድህን አብረሃ እንደገለጸው፤የኤርትራ ህዝብ በሻዕቢያ የሚደርስበት ስቃይና መከራ በአሁኑ ወቅት አስከፊ ደረጃ ላይ ደርሷል ።<br />
<br />
የሻዕቢያ መንግስት የሚቆጣጠራቸው የኤርትራ መገናኛ ብዙኋን የአገሪቱን አንገብጋቢ ጥያቄዎች የሆኑ የሰላም፤የዴሞክራሲና የልማት ጉዳዮች ላይ ከማትኮር ይልቅ ዋነኛ አጀንዳቸውና ጊዚያቸው በጎሮቤት አገሮች አልቧልታ ላይ መጠመዳቸውን አመልክቷል ።<br />
<br />
የኤርትራ ህዝብ ህልውና ከባድ ፈተና ውስጥ በወደቀበት በአሁኑ ወቅት የኢሳያስ መንግስት የኤርትራ ሃብትና ንብረትን የጎሮቤት አገሮች የውስጥ ጉዳይን ለማተራመስና ተቃዋሚ ድርጅቶች ለመደገፍ እያዋለው እንደሚገኝ ገልጾ የኤርትራ ህዝብ ስለራሱ የውስጥ ጉዳይ የሚመክርበት የሰላም አየር ለማምጣት ሻዕቢያን በቃህ ሊለው ይገባል ብሏል።<br />
<br />
ኤርትራ ዜጎቿ የመናገርና የማሰብ መብታቸው አጥተው የሲኦል ኑሮ እንዲገፉ ተገደዋል ያለው ጋዜጠኛ ገብረመድህን በስርዓቱ የተማረሩ ወጣቶች ህይወታቸውን ለማቆየት ወደ ተለያዩ አገሮች መሰደድ ብቸኛው አማራጭ እየሆነ መምጣቱን ገልጿል።<br />
<br />
ብዙሃን ኤርትራውያን ከፖለቲካዊ ስልጣንና ከልማቱ ተገልለው የኢሳያስን አገዛዝ አሜን ብለው እንዲቀበሉ በመሳሪያ ሃይል በታፈኑበት በአሁኑ ወቅት ጥቂት ባለሥልጣናትና ወታደራዊ አዛዦች እንዳሻቸው የሚፈነጩባት አገር እንደሆነች መታዘቡን ገልጿል።<br />
<br />
አገሪቱን ለመምራት ህጋዊ መሰረትም ሆነ ተጠያቂነት የሌለው የኢሳያስ መንግሥት ኤርትራን እንደአገር ለጥፋት እየዳረጋት በሚገኝበትና የተለየ አመለካከት የያዙ ዜጎቿ በሚታሰሩባትና በሚገደሉባት በአሁኑ ወቅት የኤርትራ መገናኛ ብዙኋን ኤርትራ ወንጀል የማይፈጸምባት ብቸኛ አገር ነች የሚል መዝሙር መስማት የተለመደ ቅጥፈት መሆኑን አብራርቷል።<br />
<br />
የኤርትራ ህዝብ ካሁን ወዲያ የሻዕቢያን የግፍ አገዛዝ ተሸክሞ የሚያዘግምበት ወቅት እያከተመ መሆኑን የተናገረው ጋዜጠኛ ገብረመድህን ሁሉም ዜጋ ለኤርትራ ህዝብና ለአካባቢው ሰላም ጠንቅ የሆነውን ስርዓት ለመጣል መነሳሳት እንዳለበት ጥሪ ማቅረቡን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።]]></description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2008/May/18May08/46933.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">AFCA46DB-2597-11DD-B3D6-000393197FB0-3776-0000003A60D7BCF8-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 19 May 2008 07:36:09 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮ ሱዳንን ድንበር በተመለከተ ሚዲያዎች ያስተላለፉት ዘገባ ከዕውነት የራቀ መሆኑ ተገለፀ</title>
            <description><![CDATA[አዲስ አበባ ግንቦት 7/2000/ዋኢማ/የኢትዮ ሱዳንን ድንበር በተመለከተ የተለያዩ የውጭ የዜና ማሰራጫዎችና የግል ሚዲያዎች ያስተላለፉት ዘገባ ከዕውነት የራቀና የሁለቱን ሀገራት ሰላም ለማናጋት የተቀነባበረ መሆኑን የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ያረጋል አይሸሹም አስታወቁ።<br>
<br>
ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ያረጋል አይሸሹም ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ እንዳስታወቁት፤ሁለቱ ሀገራት በሚዋሰኑበት ድንበር አካባቢ እስካሁን ምንም አይነት ችግር ሳይከሰት ተባብረውና ተደጋግፈው እየኖሩ ነው።<br>
<br>
የአሜሪካና የጀርመን ድምጽ ሬድዮ አገልገሎቶችና ሌሎች ሚዲያዎች ኢትዮጵያ ለሱዳን መሬት ቆርሳ ሸጣለች በማለት ሰሞኑን የሚያናፍሱት ወሬ የሁለቱን አገሮች ሰላም ለማደናቀፍ ካልሆነ በስቀር እውነትነት እንደሌለው አስረድተዋል።<br>
<br>
የድንበር ጉዳይን በተመለከተ የድንበር ማካለል ኮሚሽኑ ከተለያዩ አካላት ጋር በመሆን ጥናት ከመጀመሩ በስተቀር ወደ ድንበር ማካለል ገና አለመግባቱን ያስታወቁት አቶ ያረጋል፤ ድንበሩ ተካሎ እንዳለቀና ከኢትዮጵያ ተቆርጦ ለሱዳን እንደተሰጠ ተደርጎ በዜና ማሰራጫዎች መቅረቡ የሙያ ስነ ምግባርን የሚጥስና የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች ወደ አላስፈላጊ ብጥብጥ እንዲገቡ የሚጋብዝ ነው ብለዋል።<br>
<br>
የሁለቱ ሀገሮች ህዝቦች በአሁኑ ወቅት ከድህነት ለመውጣት ሰፊ እንቅስቃሴ እያደረጉና በድንበር አካባቢ ያለው ህብረተሰብ በሰላም ኑሮውን እየገፋ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ የሚነዛውን ወሬ ወደጎን በመተው የጀመረውን ልማት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።<br>
<br>
የድንበር ማካለል ሂደቱ ዓለም አቀፍ መርህን በተከተለና ፍጹም ሰላም በሰፈነበት ሁኔታ የሚካሄድ መሆኑን ያረጋገጡት አቶ ያረጋል፤ጠባብ የፖለቲካ ድርጅቶችና የእነሱን ወሬ የሚያናፍሱ ሚዲያዎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ አሳስበዋል።<br>
<br>
በተመሳሳይ በቤኒሻንጉል ክልል ጠረፋማ አካባቢዎች ሻዕቢያና የሻዕቢያ ቅጥረኞች ከሚያዚያ ወር ጀምሮ በክልሉ በተለያዩ ጠረፋማ አካባቢዎች የህዝቡን ሰላም ለማናጋት ፈጥረውት የነበረው ጸረ ሰላም እንቅስቃሴ በቁጥጥር ስር እንደዋለ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።]]></description>
            <link>http://www.ectv.org</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <pubDate>Sat, 17 May 2008 09:07:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በውጭ የሚኖሩ የድሬደዋ ተወላጆችና ወዳጆች የሆኑ ኢትዮጵያውያን በድሬደዋ ኢንቨስት ማድረግ ጀመሩ</title>
            <description>ድሬዳዋ ጥር 19/2000/&lt;FONT color=&quot;#FF0033&quot;&gt;ዋኢማ&lt;/FONT&gt;/ በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች በከተማዋ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት ጀመሩ። በሚሊኒየሙ ወደ ሀገራቸው የተመለሱ አንደንድ ኢትዮጵያዊያን ፈቃድ ወስደው የቁም እንስሳትን ወደ ውጭ በመላክ ንግድ መሠማራታቸውን አስታወቁ።&lt;BR&gt;&lt;BR&gt;
በአውሮፓ፣ በአሜሪካ፣ በእስያና በአውስትራሊያ የሚኖሩ የድሬደዋ ተወላጆች ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በሰጡት አስተያየት በሚሊኒየሙ በተፈጠረው መነቃቃት በከተማዋ ኢንቨስትመንት ለመሰማራት አነሳስቷቸዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2008/Jan/28Jan08/42787.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DB53ECF0-CE7B-11DC-95FC-000393197FB0-475-000000EB02330DC8-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 15 Feb 2008 06:22:06 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቶቹ ለምርጫው ከ55ሺ በላይ ዕጩዎች ማቅረባቸውን ገለጹ</title>
            <description>አክሱም ጥር 19/2000/ዋኢማ/ በትግራይ ማዕከላዊ ዞን በመጪው ሚያዚያ ወር በሚካሄደው የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ህወሐትን ወክለው የሚወዳደሩ 49ሺ 516 ዕጩ ተወዳዳሪዎች በሕዝብ መገምገማቸውን የዞኑ የህዝብ አደረጃጀት ኃላፊ ገለጹ። የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ብአዴን/ ለባህር ዳር ከተማ ያዘጋጃቸውን 6ሺ ዕጩዎች በህዝብ እያስገመገመ ነው።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2008/Jan/28Jan08/42779.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B013D220-CE7B-11DC-95FC-000393197FB0-475-000000EA728A3124-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 29 Jan 2008 10:07:02 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በከተሞች በ1 ነጥብ3 ቢሊዮን ብር ወጭ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እየተካሄደ ነው</title>
            <description>አዲስ አበባ ጥር 19/2000/ አዲስ አበባና ድሬደዋ አስተዳደሮችን ጨምሮ በሰባት ክልሎች በከተሞች አካባቢ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለማቃለል በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጭ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እያሄካደ መሆኑን የሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሚኒስትሩ በየክልሎቹ እየተካሄደ ያለውን የቤቶች ልማት ፕሮግራም የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ለመገምገም ዛሬ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ባቀረበው ሪፖርት እንዳስታወቀው፤ በግማሽ ዓመት ውስጥ የግንባታ ስራቸውን ለመጀመር ከታቀዱት 2ሺ 855 የጋራ መኖሪያ ህንፃዎች መካከል የ2ሺ 290 ህንፃዎች ግንባታቸው ተጀምሯል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2008/Jan/28Jan08/42785.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">95881DBA-CE7B-11DC-95FC-000393197FB0-475-000000EA1A5DBA25-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 29 Jan 2008 10:05:53 -0500</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ30 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ሁለ ገብ ህንፃ ተጠናቆ ርክክብ ተካሄደ</title>
            <description>ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ30 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ሁለ ገብ ህንፃ ተጠናቆ ርክክብ ተካሄደ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 9/1999/ዋኢማ/ ትምህርት ሚኒስቴር ለአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በ30 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባው ሁለ ገብ ህንፃ ተጠናቆ ርክክብ ተካሄደ። ህንጻው ዩኒቨርስቲው እያካሄደ ላለው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ማስፋፊያ እንደሚያግዝ ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19461.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5EA6B2C6-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001F9D8FD957-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:57:45 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አዲስ አበባን ለሚጎበኙ ቱሪስቶች ጠቃሚ መረጃ የሚሰጥ የአቅጣጫ ጠቋሚ ሶፍትዌር መስራቱን ብላክ ስታር የተባለ ድርጅት ገለጸ</title>
            <description>አዲስ አበባን ለሚጎበኙ ቱሪስቶች ጠቃሚ መረጃ የሚሰጥ የአቅጣጫ ጠቋሚ ሶፍትዌር መስራቱን ብላክ ስታር የተባለ ድርጅት ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 9/1999/ዋኢማ/ የውጭ ቱሪስቶች በአዲስ አበባ ከተማ ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ ያለማንም ዕርዳታ ወደ ፈለጉበት ቦታ መዘዋወር ሚያስችላቸው የአቅጣጫ ጠቋሚ ሶፍትዌር መስራቱን ብላክ ስታር የተባለ ድርጅት አስታወቀ። ሶፍትዌሩ የትራፊክ ፍሰትን ለመቆጣጠር የሚረዳ መረጃ እንደሚሰጥም ተመልክቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19444.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">40B664DE-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001F3A1E4F02-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:57:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች ፈቃድ ተሰጠ</title>
            <description>በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች ፈቃድ ተሰጠ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህርዳር ጥቅምት 9/1999/ ዋኢማ/ በአማራ ክልል ባለፉት ሶስት ወራት 5 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሀብቶች ላቀረቧቸው 160 ፕሮጀክቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19442.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">334CB1A1-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001F0D910546-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:56:11 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አንድ የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ከፍተኛ የአመራር አባል እጃቸውን ለኢትዮጵያ ሰጡ</title>
            <description>አንድ የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ከፍተኛ የአመራር አባል እጃቸውን ለኢትዮጵያ ሰጡ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ ጥቅምት 9/1999 /ዋኢማ/ የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና በግንባሩ የኤርትራና የኬንያ አስተባባሪ የነበሩት አንድ ከፍተኛ አመራር አባል እጃቸውን ለኢትዮጵያ መንግስት መስጠታቸውን የሶማሊ ክልል የፀጥታና ፍትህ ማስተባበሪያ ጠቅላይ ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19441.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">24E08676-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001EDDA936DF-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:55:49 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ባህል እያደገ መምጣቱን ተገለጸ</title>
            <description>በኢትዮጵያ የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ባህል እያደገ መምጣቱን ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 9/1999/ዋኢማ/ ካለፉት አስር ዓመታት ወዲህ በአገሪቱ የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ባህል እያደገ በመምጣቱ በተያዘው የፈረንጆች ዓመት 1 ነጥብ 7 ሚሊየን ህዝብ የሁለት ቢሊዮን ብር ብድር ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ማይክሮፋይናንስ ተቋማት ዳይሬክተር ገለጹ። የአዲስ አበባ ብድርና ቁጠባ ተቋምም በመጀመሪያው የሩብ ዓመት ለደንበኞቹ 18 ሚሊየን 500 ሺ ብር ብድር መስጠቱንና አዲስ የማይክሮ ባንክ አገልግሎት መጀመሩን ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19433.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">12AD594B-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001EA1356BD6-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:55:24 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሆላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን ኢኮኖሚክ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እየተንቀሳቀሰች ነው</title>
            <description>ሆላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን ኢኮኖሚክ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እየተንቀሳቀሰች ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 9/1999/ዋኢማ/ ሆላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የጀመረችውን የንግድና ኢንቨስትመንት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከርና ለማስፋፋት እየተንቀሳቀሰች መሆኑን በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ አምባሳደር ገለፁ። በሆላንድ የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያ በ20 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል በሞጆ ከተማ የተቋቋመው የቤት መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ማምረት ጀመረ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19437.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">03B50B72-5FB4-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001E6F7C2537-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:54:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሮተሪ ኢንተርናሽናል የጸረ ልጅነት ልምሻ የክትባት ዘመቻን ለማጠናከር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታወቀ</title>
            <description>ሮተሪ ኢንተርናሽናል የጸረ ልጅነት ልምሻ የክትባት ዘመቻን ለማጠናከር ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ/ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለሚያካሂደው የጸረ ልጅነት ልምሻ መደበኛ ክትባት ዘመቻ ድጋፍ የሚሰጡ 99 የሮተሪ ኢንተርናሽናል አባላት በመጪው ቅዳሜና ዕሁድ በ13 ወረዳዎች የቤት ለቤት ግንዛቤ ለማስጨበጥና ክትባት ለመስጠት ዝግጅት ማድረጋቸውን በሮተሪ ኢንተርናሽናል የብሔራዊ ፖሊዮ ኮሚቴ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19430.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F4F2CF42-5FB3-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001E3E7676D5-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:54:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓመቱ የትኩረት አቅጣጫ የፓርላማ አባላት ላነሱዋቸው ጥያቄዎች መልስ ሰጡ</title>
            <description>ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዓመቱ የትኩረት አቅጣጫ የፓርላማ አባላት ላነሱዋቸው ጥያቄዎች መልስ ሰጡ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጥቅምት 9/1999/ዋኢማ/ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ በፌደራል ምክር ቤቶች መክፈቻ ባቀረቡት የቀጣይ ዓመት የትኩረት አቅጣጫ ላይ በመንተራስ ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ማብራሪያ ሰጡ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/19Oct06/19455.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E85E0354-5FB3-11DB-987A-000393197FB0-466-0000001E14AC5AAD-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 19 Oct 2006 16:54:04 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የዓለማችን የመጨረሻው ግዙፍ የተባለው የኤርባስ አውሮፕላን በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሜዳ ላይ አረፈ</title>
            <description>የዓለማችን የመጨረሻው ግዙፍ የተባለው የኤርባስ አውሮፕላን በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሜዳ ላይ አረፈ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 7/1999/ዋኢማ/ በዓለም የንግድ የአየር ትራንስፖርት የዓለማችን የመጨረሻው ግዙፍ የተባለው የኤርባስ 380/861 አውሮፕላን በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሜዳ ላይ ማረፉ የአየር መንገዱ የማኮብኮቢያ ሜዳ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ብቃት ያረጋገጠ መሆኑ ተገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/17Oct06/19366.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">3C550160-5F02-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000C3416E278-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:42:10 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት በኮቲዲቭዋር ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያየ</title>
            <description>የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት በኮቲዲቭዋር ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያየ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 8/1999 የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት 64ኛው ስብሰባ የኮቲዲቭዋርን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ በቀረበው ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄደ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19422.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2F7C7E9A-5F02-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000C096BDB50-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:41:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሱማሌ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ቁርጠኛ አመራር መፈጠር እንደሚገባ ተገለጸ</title>
            <description>በሱማሌ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ቁርጠኛ አመራር መፈጠር እንደሚገባ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ የሱማሌ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ቁርጠኛ አመራሮች መፈጠር እንዳለባቸው የክልሉ ርዕስ መስተዳድር ገለፁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19397.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1911AAC6-5F02-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000BBEF5ECDB-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:41:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ዕቅድ ማዘጋጀቱን ገለጸ</title>
            <description>ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ዕቅድ ማዘጋጀቱን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ/ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቁ የተማረ ዜጋ ለማፍራት የሚያስችል የ20 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ አውጥቶ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19387.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">03292902-5F02-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000B7630DCE4-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:40:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢህአዴግ ለአባላቱ የአመራር ስልጠና እንደሚሰጥ ገለጸ</title>
            <description>ኢህአዴግ ለአባላቱ የአመራር ስልጠና እንደሚሰጥ ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ/የኢህአዴግ ፅህፈት ቤት ብቃትና ጥራት ያለው አመራር ለመፍጠርና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የሚያስችል ተከታታይ የአመራር ስልጠና እንዲሚሰጥ አስታወቀ።የመጀመሪያው ዙር የከፍተኛ አመራር አካላት ስልጠና ጥቅምት 15 እንደሚጀመር ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19409.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F52E56D0-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000B47C18C82-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:40:17 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለውጭ ገበያ የሚላከው የቁም እንስሳትና የስጋ ምርት አቅርቦትን ለማሳደግ አዋጭ የሆነ መንገድ መከተል እንደሚገባ ተገለጸ</title>
            <description>ለውጭ ገበያ የሚላከው የቁም እንስሳትና የስጋ ምርት አቅርቦትን ለማሳደግ አዋጭ የሆነ መንገድ መከተል እንደሚገባ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ/ ለውጭ ገበያ የሚላከው የቁም እንስሳትና የስጋ ምርት አቅርቦትን በተያዘለት ዕቅድ ለማስኬድ አዋጭ የሆነ መንገድ መከተል እንደሚገባ የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። በተያዘው የመጀመሪያው ሩብ የበጀት ዓመት ከ39 ሺ በላይ የቁም እንስሳትና የከ1 ሺ 200 ቶን በላይ ስጋና የስጋ ውጤቶች ወደ ተለያዩ ዓለም አገራት መላካቸው ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19424.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E30099CF-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000B0B5FD1C8-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:39:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሥርዓተ- ጾታን ማዕከል ያደረገ የልማት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ</title>
            <description>ሥርዓተ- ጾታን ማዕከል ያደረገ የልማት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዳማ ጥቅምት 8/1999/ዋኢማ/ ሥርዓተ ጾታን ማዕከል አድርጎ የሚተገበር ማንኛውም የልማት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ድርሻ እንዳለው የውሀ ሀብት ሚኒስቴር አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/18Oct06/19421.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DA346331-5F01-11DB-9A62-000393197FB0-417-0000000AEE26EE19-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 18 Oct 2006 19:39:24 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በትግራይ የአመራር አካላት በመልካም አስተዳደር የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ተኩረት ሰጥተው እነደሚሠሩ ተገለፀ</title>
            <description>በትግራይ የአመራር አካላት በመልካም አስተዳደር የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ተኩረት ሰጥተው እነደሚሠሩ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ በተያዘው አዲስ ዓመት የመንግሥት አመራር አካላት በመልካም አስተዳደርና በፍትሕ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ትኩረት ሰጥተው መሥራት እንዳለባቸው የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አስገነዘቡ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19182.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">70D18F7B-5A56-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013A41E8C8A6-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:02:37 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ዩኒሴፍ በሕፃናት ጤና ክብካቤ የሚየካሂደውን ድጋፍ በአሥር እጥፍ ሊያሳድግ ነው</title>
            <description>ዩኒሴፍ በሕፃናት ጤና ክብካቤ የሚየካሂደውን ድጋፍ በአሥር እጥፍ ሊያሳድግ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19180.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.waltainfo.com/Resource/UNICEF.jpg&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዋሳ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/በተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት /ዩኒሴፍ/በመጪው አዲስ የፈረንጆች ዓመት በሕፃናት መብትና ጤና ክብካቤ ዙሪያ በኢትዮጵያ የሚያካሂዳቸውን ፕሮጄክቶች በአሥር እጥፍ ለማሳደግ መዘጋጀቱን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19180.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">33FC6E84-5A56-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013977D982BF-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:02:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጋንቤላ ክልል በግንዛቤ ማነስ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራሙን መተግበር እንዳልተቻለ ተገለጸ</title>
            <description>በጋንቤላ ክልል በግንዛቤ ማነስ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራሙን መተግበር እንዳልተቻለ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጋምቤላ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ / ፈጣንና ህዝባዊ አገልግሎት ለመስጠት ታስቦ የተነደፈው የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራሙን ለመተግበር የክልሉ አመራር ያለው ግንዛቤ ዝቅተኛ በመሆኑ የተፈለገውን ያህል ውጤት ሊመጣ እንዳልቻለ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አስታወቁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19155.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">25C588F4-5A56-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013948A2A57C-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 21:00:21 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሉሜ - አዳማ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን የአርሶ አደሩንና የሸማቹን ገበያ ለማረጋጋት በ16 ሚሊየን ብር የእህል ግዥ ጀመረ</title>
            <description>የሉሜ - አዳማ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን የአርሶ አደሩንና የሸማቹን ገበያ ለማረጋጋት በ16 ሚሊየን ብር የእህል ግዥ ጀመረ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ በኦሮሚያ ክልል የሉሜ - አዳማ ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን የአርሶ አደሩንና የሸማቹን ገበያ ለማረጋጋት በመደበው 16 ሚሊየን ብር የእህል ግዥ መጀመሩን አስታወቀ። ባሁኑ ወቅት ለዓለም ገበያ የሚያቀርበው 80 ሺ ኩንታል ቦለቄ ግዥ በማካሄድ ላይ መሆኑን ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19147.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0215491E-5A56-11DB-932E-000393197FB0-409-00000138D217EE12-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:59:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ቢሮው ከ16ሺ በላይ ወገኖች የፀረ ኤች አይቪ መድሃኒት በነፃ እየሰጠ መሆኑን ገለፀ</title>
            <description>ቢሮው ከ16ሺ በላይ ወገኖች የፀረ ኤች አይቪ መድሃኒት በነፃ እየሰጠ መሆኑን ገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አሰበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ /ከኤችአይቪ/ኤድስ ጋር ለሚኖሩ ከ16ሺ በላይ ወገኖች የፀረ ኤች አይ ቪ /ኤድስ መድሃኒት በ15 የጤና ማዕከላት በነፃ በመሰጠት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19192.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">ED76A278-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-000001388D9A820E-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:58:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ማህበሩ የስነተዋልዶ ጤናና ቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ለማጠናከርና የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረገ</title>
            <description>ማህበሩ የስነተዋልዶ ጤናና ቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ለማጠናከርና የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረገ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቀምት 2/1999 /ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማህበር በአማራ ክልል ሁለት ዞኖች የስነተዋልዶ ጤናና ቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን ለማጠናከርና ለማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረገ፡፡ፕሮጀክቱ ከፓካርድ ፋውንዴሽን ባገኘው 1 ሚሊዮን ዶላር ለሶስት አመታት የሚከናወን ነው፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19173.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DED38A03-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-000001385CFC424A-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:58:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሰዎች ለሰዎች ከክልሉ ጽህፈት ቤትጋር የ39 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረመ</title>
            <description>ሰዎች ለሰዎች ከክልሉ ጽህፈት ቤትጋር የ39 ሚሊየን ብር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረመ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ የአማራ ክልል የምግብ ዋስትናና አደጋ መከላከል ጽህፈት ቤት የአሳግርት ወረዳን የልማት እንቅስቃሴ የሚያግዝ የ39 ሚሊዮን ብር የልማት ስምምነት ሰዎች ለሰዎች ከተባለ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር ተፈራረመ፡፡የልማት ስምምነቱ ለሶስት አመታት የሚቆይ ሲሆን 54 ሺ ሰዎቸን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19188.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CF75FF76-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013829F2B71B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:57:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በበጀት ዓመቱ በሁለት ቢሊየን ብር ወጪ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስቸሉ የልማት ስራዎች እንደሚከናወኑ ተገለፀ</title>
            <description>በበጀት ዓመቱ በሁለት ቢሊየን ብር ወጪ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስቸሉ የልማት ስራዎች እንደሚከናወኑ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ በተያዘው የበጀት ዓመት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለሚካሄዱ የተለያዩ የልማት ስራዎች ማስፈፀሚያ በፌዴራል መንግስት ሁለት ቢሊየን ብር ተመድቦ እንቅስቃሴ መጀመሩን በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ። ዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም 40 ሺ የቤተሰብ መሪ አርሶ አደሮችን የተሻለ ለምነት ወዳላቸው አካባቢዎች በፈቃደኝነት ለማስፈር መታቀዱንም አመልክቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19174.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C0D2F92F-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-00000137F954B44E-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:57:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ አማካይነት ፈጣን የፍትህ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለፀ</title>
            <description>ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ አማካይነት ፈጣን የፍትህ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍድ ቤት በቪድዮ ኮንፈረንስ አማካይነት ለህብረተሰቡ ፈጣን የፍትህ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገለፀ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19152.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">AC27085E-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-00000137B4AB22A6-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:57:08 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፌዴራል ፖሊስ አገራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ህብረ ብሄራዊ አደረጃጀቱን ማጠናከር እንደሚኖርበት ተጠቆመ</title>
            <description>ፌዴራል ፖሊስ አገራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ህብረ ብሄራዊ አደረጃጀቱን ማጠናከር እንደሚኖርበት ተጠቆመ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ /የፌዴራል ፖሊስ ተቋማት በህግ የተጣለባቸውን አገራዊ ሀላፊነት በብቃት ለመወጣት እንዲችሉ ህብረ ብሄራዊ አደረጃጀታቸውን ማጠናከርና ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ መሳሪያ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አንድ ምሁር ገለፁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19167.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">97FE4D14-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013771B5648B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:56:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሪጅኑ በ126 ሚሊየን ብር በሶስት ክልሎች የተለያየ የስልክ መስመር መዘርጋት ስራ እያከናወነ ነው</title>
            <description>ሪጅኑ በ126 ሚሊየን ብር በሶስት ክልሎች የተለያየ የስልክ መስመር መዘርጋት ስራ እያከናወነ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19146.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.waltainfo.com/Resource/ETC.jpg&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዳማ ጥቅምት 2/1999 ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የደቡብ ምሥራቅ ሪጅን ከ126 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በሶስት ክልሎች የዲጅታል ቴሌፎን የማዞሪያ ኔት ወርክና የኦፕቲካል ፋይበር መስመር የመዘርጋት ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19146.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">33DD487E-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-00000136251F7639-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:55:55 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጢያራ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸው ተገለፀ</title>
            <description>በጢያራ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸው ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/በዓፋር ክልል በራሕሌ ወረዳ በጢያራቦራ ከተማ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የወረዳው አስተዳደር ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19145.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1DD9FBC4-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-00000135DC0167BA-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:53:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ወደ ኬኒያ የሚፈልሱ የሶማሊያ ስደተኞች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ</title>
            <description>ወደ ኬኒያ የሚፈልሱ የሶማሊያ ስደተኞች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/በሶማሊያ ያለው ውጥረት የሚባባስ ከሆነ በተያዘው የፈረንጆች አመት መጨረሻ ወደ ኬኒያ የሚፈልሱ የሶማሊያ ስደተኞች ቁጥር 80 ሺ ሊደርስ እንደሚችል አንድ የተባበሩት መንግስታት ባለስልጣን አስጠነቀቁ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19186.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0E0183A8-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-00000135A75F8C3A-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:52:35 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤት የመገናኛ ብዙሀንን የሚገድብ ደንብ ማውጣቱ ውግዘት ገጠመው</title>
            <description>የሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤት የመገናኛ ብዙሀንን የሚገድብ ደንብ ማውጣቱ ውግዘት ገጠመው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ ጥቅምት 2/1999/ዋኢማ/ የሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤት የመገናኛ ብዙሀንን የሚገድብ ደንብ ማውጣቱን እንደሚቃወም ዓለም አቀፍ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/12Oct06/19185.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">03E84346-5A55-11DB-932E-000393197FB0-409-0000013585D47459-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 12 Oct 2006 20:52:08 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ ህዝቡን የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚ ለማድረግ አስፈፃሚ አካላት ርብርብ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ ህዝቡን የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚ ለማድረግ አስፈፃሚ አካላት ርብርብ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህርዳር መስከረም 28/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል ዴሞክራሲን፣ የመልካም አስተዳደርንና ሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን በሁሉም የመንግስት እርከኖች ተግባራዊ ለማድረግ አስፈፃሚ አካላት ከመቼውም ይበልጥ ሊረባረቡ እንደሚገባ የክልሉ ዓቅም ግንባታ ቢሮ አሳሰበ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/08Oct06/19004.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A356C856-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E4AC302312-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:37:22 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዘላቂ የውሃ ዕድገትና አጠቃቀም የሚያግዙ ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ</title>
            <description>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለዘላቂ የውሃ ዕድገትና አጠቃቀም የሚያግዙ ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አርባምንጭ መስከረም 28/1999/ዋኢማ/ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ለአገሪቱ ዘላቂ የውሃ ዕድገትና አጠቃቀም የሚያግዙ ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን ገለፀ። ዩኒቨርሲቲው ዘላቂ የውሃ ዕድገትና አጠቃቀም በሚል ርዕስ ነገ ሃገር አቀፍ ሲምፖዚየም ያካሂዳል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/08Oct06/19002.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9795ABC6-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E485252816-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:36:42 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ለምግብ ዋስትና ዕገዛ የሚያደርጉ 126 የምርምር ፕሮጀክቶች በማካሔድ ላይ ነው</title>
            <description>የሐረማያ ዩኒቨርስቲ ለምግብ ዋስትና ዕገዛ የሚያደርጉ 126 የምርምር ፕሮጀክቶች በማካሔድ ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 28/1999/ዋኢማ/ የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በተያዘው የፈረንጆች ዓመት ለምግብ ዋስትና ዕገዛ የሚያደርጉ 126 ነባርና አዲስ የምርምርና ጥናት ፕሮጀክቶችን በማካሔድ ላይ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/08Oct06/19001.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5597C87C-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E3A9F2E1D8-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:36:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ማዕከሉ ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሁለት የተሻሻሉ የቦሎቄ ዝርያዎችን በምርምር አገኘ</title>
            <description>ማዕከሉ ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሁለት የተሻሻሉ የቦሎቄ ዝርያዎችን በምርምር አገኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዋሳ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/ የአረካ ግብርና ምርምር ማዕከል የአረሶ አደደሩን ምርታማነት ለማሳደግ የሚያስችሉ ሁለት አዳዲስና የተሻሻሉ የቦሌቄ ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19050.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">423CA45C-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E369A8058F-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:34:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአዋሽ ብሄራዊ ፓርክ በ9 ሺ 68 ቱሪስቶች ተጎበኘ</title>
            <description>የአዋሽ ብሄራዊ ፓርክ በ9 ሺ 68 ቱሪስቶች ተጎበኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/ ባለፈው የበጀት ዓመት 9 ሺ 68 ቱሪስቶች የአዋሽ ብሄራዊ ፓርክ መጎብኘታቸውን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ከቱሪስቶች የሚገኘው ገቢም በዕጥፍ ጨምሯል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19049.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">3472132A-57E6-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E33BD8FB9F-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:33:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርሶ አደሩን ባህላዊ ዕውቀቶች ለዘላቂ የግብርና ልማት እንደ ግብአት መጠቀም እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ</title>
            <description>የአርሶ አደሩን ባህላዊ ዕውቀቶች ለዘላቂ የግብርና ልማት እንደ ግብአት መጠቀም እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 29/1999 /ዋኢማ / በየአካባቢው የሚገኙ የአርሶ አደሩን ባህላዊ ዕውቀቶች ለዘላቂ የግብርና ልማትና የመሬት አጠቃቀም ስትራቴጂ ስኬት እንደ ግብአት ለመጠቀም የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አስታወቁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19048.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C723174F-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E1D0C57DC7-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:33:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ለምርምር ስራዎች 500 ሺ ብር የሚደርስ በጀት መድቦ በመንቀሳቀስ ላይ ነው</title>
            <description>የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ለምርምር ስራዎች 500 ሺ ብር የሚደርስ በጀት መድቦ በመንቀሳቀስ ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ መስከረም29/1999/ዋኢማ/ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ በዘንድሮ ዓመት ለሚያካሂዳቸው 12 የምርምር ፕሮጀክቶች እስከ 500 ሺ ብር የሚደርስ በጀት መድቦ በመንቀሳቀስ ላይ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19041.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BCEC297C-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E1AED7CBA4-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:30:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የመምህራን የደረጃ እድገት መፈቀዱ መንግስት ለሙያው የሰጠውን ክብር እንደሚያሳይ ተገለጸ</title>
            <description>የመምህራን የደረጃ እድገት መፈቀዱ መንግስት ለሙያው የሰጠውን ክብር እንደሚያሳይ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/መንግስት ተቋርጦ የቆየው የመምህራን የደረጃ እድገት መፍቀዱ የመምህሩን የኢኮኖሚ አቅም ከማጠናከር ባሻገር ብቁ ዜጋን ለማፍራት ለሚያደርገው ጥረት አጋዥ ነው ሲል የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የመምህራን ማህበር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19040.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">AB2EDB18-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E173EB84A6-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:30:16 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በወረዳው በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ የተሰማሩ ወገኖች 7ሺ ለሚጠጉ ወገኖች የስራ እድል መፍጠራቸው ተገለጸ</title>
            <description>በወረዳው በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ የተሰማሩ ወገኖች 7ሺ ለሚጠጉ ወገኖች የስራ እድል መፍጠራቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አክሱም መስከረም 29/1999 /ዋኢማ/ በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን በሽሬ እንዳስላሴ ወረዳ በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ የተሰማሩ ወገኖች 7ሺ ለሚጠጉ ነዋሪዎች የስራ እድል መፍጠራቸውን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።ተቋማቱ ለእርሻው ክፍለ ኢኮኖሚ አጋዥ የሆኑ የተለያዩ የእርሻ መሳሪያዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረቡ መሆናቸው ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19039.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9C695536-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E142DAE9C5-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:29:46 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችለው እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለጸ</title>
            <description>ድርጅቱ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችለው እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት መሰረታዊ የአገልግሎት አሰጣጥ ለውጥ ለማምጣት ባካሄደው ጥናት መሰረት በተያዘው የበጀት ዓመት አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ። የዘንድሮው የዓለም ፖስታ ቀን “በደንበኞች መታመንን ለማትረፍ ጥራት ያለውን አገልግሎት በሙሉዕነት ማቅረብ” በሚል መርህ ዛሬ ለ35ኛ ጊዜ ተከብሮ መዋሉንም ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19037.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8B632EAD-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E10A4F0020-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:29:21 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሱማሌ ክልል ገቢ የመሰብሰብ አቅሙን ለማሳደግ የተለያዩ ስልቶች መቀየሱን አስታወቀ</title>
            <description>የሱማሌ ክልል ገቢ የመሰብሰብ አቅሙን ለማሳደግ የተለያዩ ስልቶች መቀየሱን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 29/1999/ዋኢማ /በሱማሌ ክልል በዝቅተኛ ደረጃ የሚገኘውን የገቢ አቅም ለማሳደግ የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልቶችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለፀ።ከገቢ አሰባሰብ ጋር በተያያዘ ህግ ወጥ ስራ በሚፈፅሙ ሰራተኞችና ተባባሪዎች ላይ የማስተካከያ እርምጃ እንደሚወሰድም አስታወቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19052.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6EE2DA52-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E0ABA3B698-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:28:25 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የውሃ ሃብት በምግብ እህል እራስን ለማቻል ዋነኛ መሳሪያ መሆኑ ተገለፀ</title>
            <description>የውሃ ሃብት በምግብ እህል እራስን ለማቻል ዋነኛ መሳሪያ መሆኑ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/ ድህነትን ለመቀነስና በምግብ እህል ራስን ለመቻል ጉልህ ድርሻ ያለውን የውሃ ሃብት ልማት ተኮር በሆኑ ዘዴዎች መጠቀም ተገቢ መሆኑን ተገለፀ። በዘላቂ የውሃ ዕድገትና አጠቃቀም ላይ የሚነጋገር አገር አቀፍ ሲንፖዚየም ዛሬ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ ተጀምሯል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19057.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">562FBCDE-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E0599907BD-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:28:05 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለአሥር ዓመታት የሚያገለግል የመቀሌ ከተማ ማስተር ፕላን ሥራ መጠናቀቁ ተገለፀ</title>
            <description>ለአሥር ዓመታት የሚያገለግል የመቀሌ ከተማ ማስተር ፕላን ሥራ መጠናቀቁ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/የመቀሌ ከተማ የአሥር ዓመት ማስተር ፕላን ፕሮጀክት ሥራ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት መዘጋጀቱን የከተማዋ ማዛጋጃቤት አስታወቀ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19031.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">469EB9FE-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000E025E48595-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:27:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አፍሪካዊያን አካል ጉዳተኞች በሁሉም የስፖርት ዘርፎች እያደረጉት ያሉት ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ</title>
            <description>አፍሪካዊያን አካል ጉዳተኞች በሁሉም የስፖርት ዘርፎች እያደረጉት ያሉት ተሳትፎ እያደገ መምጣቱ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲሰ አበባ መስከረም 29/1999/ዋኢማ /አፍሪካዊያን የአካል ጉዳተኞች በአህጉራቸውና በዓለም አቀፍ ደረጃ በሁሉም የስፖርት ዘርፎች እያደረጉት ያለው ተሳትፎ እድገት እያሳየ መምጣቱን የወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19059.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">385D3BD6-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000DFF68A7771-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:26:57 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ሶስተኛ ዘመን 2ኛ ዓመት ስራቸውን ዛሬ በይፋ ጀመሩ</title>
            <description>የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ሶስተኛ ዘመን 2ኛ ዓመት ስራቸውን ዛሬ በይፋ ጀመሩ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 29/1999/ዋኢማ/ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች በተያዘው ዓመት በሀገሪቱ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን ለማስፈንና ፈጣን ልማትና መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ የሚያወጧቸውን ልዩ ልዩ አዋጆችንና ህጎችን ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አስገነዘቡ። የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ሶስተኛ ዘመን 2ኛ ዓመት ስራቸውን ዛሬ በይፋ ጀምረዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/09Oct06/19060.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2D870EC0-57E5-11DB-B1BB-000393197FB0-420-000000DFD28BD90A-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 09 Oct 2006 18:26:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ከቀረጥ ነጻ ገብተው ወደ ሦስተኛ ወገን የተላለፉ ተሽከርካሪዎችን ሕጋዊ የማድረጊያው የጊዜ ገደብ ተራዘመ</title>
            <description>ከቀረጥ ነጻ ገብተው ወደ ሦስተኛ ወገን የተላለፉ ተሽከርካሪዎችን ሕጋዊ የማድረጊያው የጊዜ ገደብ ተራዘመ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, ጥቅምት 25 ቀን 1999 - የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን ከቀረጥ ነጻ ገብተው ወደ ሦስተኛ ወገን የተላለፉ ተሽከርካሪዎችን ሕጋዊ ለማድረግ የተላለፈውን የጊዜ ገደብ አራዘመ፡፡ የሕገወጥ ዕቃዎች አሻሻጥ፣ አያያዝና የወረታ ክፍያዎችን ለመወሰን የሚያስችል መመሪያ ወጥቷል፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18920.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">88365F42-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C71FAB1CEE-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:31:14 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዞኑ የዕጣን አምራች ማሕበራት የካፒታል መጠን 33 ሚሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ</title>
            <description>በዞኑ የዕጣን አምራች ማሕበራት የካፒታል መጠን 33 ሚሊየን ብር መድረሱ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አክሱም መስከረም 25/1999 /ዋኢማ/ በትግራይ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን አምስት ወረዳዎች በዕጣን ማምረት የተሰማሩ 23 ማሕበራት ምርቶቻቸውን ለማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ ካፒታላቸውን ወደ 33 ሚሊየን ብር ማሳደጋቸውን የየወረዳዎቹ እርሻና ገጠር ልማት ጽህፈት ቤቶች አስታወቁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18889.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7E17E8B8-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C6FE0EB450-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:31:30 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ቢሮው የአርብቶ አደሮችን ህይወት ለመለወጥ በመሰረተ ልማት አግልግሎቶች ትኩረት እንደሚሰጥ ገለፀ</title>
            <description>ቢሮው የአርብቶ አደሮችን ህይወት ለመለወጥ በመሰረተ ልማት አግልግሎቶች ትኩረት እንደሚሰጥ ገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ የሶማሌ ክልል አርብቶ አደሮች ልማት ማስተባበሪያ ቢሮ የአርብቶ አደሮችን ህይወት ለመለወጥ የሚያስችሉ የመሰረተ ልማት አገልግሎቶችን ለማሟላት ቅድሚያ ትኩረት መስጠቱን ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18907.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">77F2166C-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C6E9A32A3D-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:31:44 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአደረጃጀትና የሰው ሀይል ችግሮቹ የፍትህ ተቋማቱን አቅም ጠንካራ እንዳይሆን ማድረጋቸው ተገለፀ</title>
            <description>የአደረጃጀትና የሰው ሀይል ችግሮቹ የፍትህ ተቋማቱን አቅም ጠንካራ እንዳይሆን ማድረጋቸው ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ በፍትህ ስርዕቱ አሰራር ላይ የሚታዩ የአደረጃጀትና የሰው ሀይል ችግሮች የፍትህ ተቋማቱ ዓቅም የተፈለገውን ያህል ጠንካራ እንዳይሆን አድርገውት መቆየታቸውን የፍትህ ሚኒስትሩ ገለጹ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18901.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6A82CF4A-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C6BD0355A9-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:32:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የፓራሊምፒክ ኮሚቴ ለመላው አፍሪካ ጨዋታዎችና ለቤጂንግ ኦሎምፒክ የሚቀርቡ ስፖርተኞችን በማሰልጠን ላይ ነው</title>
            <description>የፓራሊምፒክ ኮሚቴ ለመላው አፍሪካ ጨዋታዎችና ለቤጂንግ ኦሎምፒክ የሚቀርቡ ስፖርተኞችን በማሰልጠን ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ፓራሊምፒክ ኮሚቴ በ2007 አልጀርስ ለሚካሄደው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎችና ለቤጂንግ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያን የሚወክሉ 44 ስፖርተኞችን መልምሎ ስልጠና እየሰጠ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18893.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">629BFC38-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C6A2C45E27-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:32:18 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የምዕተ ዓመቱን ግብ ለማሳካትና ድህነትን ለማጥፋት ለከርሰ ምድር ውሃ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ</title>
            <description>የምዕተ ዓመቱን ግብ ለማሳካትና ድህነትን ለማጥፋት ለከርሰ ምድር ውሃ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25/1/1999/ዋኢማ/ የምዕተ ዓመቱን ግብ ለማሳካትና ድህነትን ለማጥፋት ሀገሪቱ ያላትን የከርሰ ምድር ውሃ ክምችት ለተለያዩ ግልጋሎቶች የሚውልበት መንገድ ማመቻቸት እንደሚገባ የውሃ ሃብት ልማት ሚኒስትር አስገነዘቡ። መንግስት ብሔራዊ የውሃ ፖሊሲ ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ እንደሆነም ገልጸዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18910.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">58E7172E-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C682869C39-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:32:30 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሲራጅ ፌጌሳ በስዋዚላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ</title>
            <description>የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሲራጅ ፌጌሳ በስዋዚላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሞት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ሲራጅ ፌጌሳ በስዋዚላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አልበርት ሂሻኔ ሻባንጉ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገለጹ። ለስዋዚላንድ ህዝብና ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ተመኝተዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18908.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">45FE7DEC-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C643B83592-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:32:39 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የዓለም ማህበረሰብ በሶማሊያ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ካልገባ በአህጉሩ ከፍተኛ ትርምስ ሊፈጠር እንደሚችል ተገለጸ</title>
            <description>የዓለም ማህበረሰብ በሶማሊያ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ካልገባ በአህጉሩ ከፍተኛ ትርምስ ሊፈጠር እንደሚችል ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ የዓለም ማህበረሰብ በሶማሊያ ጉዳይ ላይ ጣልቃ ካልገባ በእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት ጥላ ስር ተከልሎ የሚገኘው አሸባሪ ኃይል መስፋፋት ለቀጣናውና ለአህጉሩ ሠላም መናጋት ከፍተኛ ጠንቅ እንደሚሆን በሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ጥናት ያካሄዱ አንድ ምሁር ገለጹ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18885.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">38E50EBC-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C6183588AE-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:32:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጋምቤላ ክልል ፈቃድ ከወሰዱት26 ባለሀብቶች መካከል ዘጠኙ ማምረት መጀመራቸው ተገለፀ</title>
            <description>በጋምቤላ ክልል ፈቃድ ከወሰዱት26 ባለሀብቶች መካከል ዘጠኙ ማምረት መጀመራቸው ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጋምቤላ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/በጋምቤላ ክልል 100 ሚሊየን ብር ካፒታል አስመዝግበው ፈቃድ ከወሰዱ 26 ባለሃብቶች መካከል ዘጠኙ ማምረት መጀመራቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ገለፀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18883.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2BF78EE4-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C5ED44CB1B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:33:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሃገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በቤተሙከራ ዕገዛ የተወለደች ህጻን በመልካም ጤንነት ላይ እንደምትገኝ ተገለጸ</title>
            <description>በሃገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በቤተሙከራ ዕገዛ የተወለደች ህጻን በመልካም ጤንነት ላይ እንደምትገኝ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስአበባ መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ በተለያየ ምክንያት መውለድ ያልቻሉ ባለትዳሮችን በህክምና ዕርዳታ እንዲወልዱ ለማስቻል በሃገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በተደረገው ሙከራ በተያዘው ወር የመጀመሪያ ሳምንት የተወለደች ህጻን በመልካም ጤንነት ላይ እንደምትገኝ የቤተል ቲቺንግ ሆስፒታል ማኔጂንግ ዳይሬክተር አስታወቁ። የህጻኗ እናትም ልጅ ለማግኘት እየፈለጉ መውለድ ያልቻሉ ቤተሰቦች ህክምናውን ቢሞክሩት ምኞታቸው ሊሳካላቸው እንደሚችል መክረዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18905.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">242D2AA0-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C5D364468F-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:33:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለንግዱ ማህበረሰብ ስምንት ሚሊየን ዩሮ ብድር እንደሚሰጥ አስታወቀ</title>
            <description>የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለንግዱ ማህበረሰብ ስምንት ሚሊየን ዩሮ ብድር እንደሚሰጥ አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 25 /1999/ዋኢማ/ የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የአገራችን የንግዱን ማህበረሰብ የንግድና የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ለማጠናከር የስምንት ሚሊየን ዩሮ ብድር እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18886.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1A7ACED2-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C5B32EF1AB-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:34:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የጀመረችው እንቀስቃሴ ፈጣን ዕድገት ለማምጣት እንደሚረዳት ተገለጸ</title>
            <description>ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የጀመረችው እንቀስቃሴ ፈጣን ዕድገት ለማምጣት እንደሚረዳት ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህርዳር መስከረም 25/1999/ዋኢማ/ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የጀመረችው እንቀስቃሴ በሀገሪቱ ፈጣን ዕድገት ለማምጣት ከነደፈችው የዕድገት መርሃ ግብር እንደ አንድ አጀንዳ ከተወስደው ይበልጥ ተጠቃሚ እንደምትሆን የአሜሪካን ኤምባሲ የልዑካን ቡድን ገለጸ። ሀገሪቱ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል እንደትሆን ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት የወጪ ንግድ ስርዓቷን የሚያሳይ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መቅረቡን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/05Oct06/18915.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">10B34A33-54C9-11DB-A3FC-000393197FB0-2313-000003C592B35446-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 05 Oct 2006 19:34:21 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለብዝሀ ሕይወት ጥበቃ ኅብረተሰቡን ማሳተፍ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ግርማ አሳሰቡ</title>
            <description>ለብዝሀ ሕይወት ጥበቃ ኅብረተሰቡን ማሳተፍ እንደሚገባ ፕሬዚዳንት ግርማ አሳሰቡ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 24/1999 - የሀገሪቱን የብዝሀ ሕይወት ሀብት ለመጠበቅ እየተደረገ ባለው ጥረት ኅብረተሰቡን ማሳተፍ እንደ ሚገባ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አሳሰቡ፡፡ትናንት የብዝሀ ሕይወት ጥበቃና ድህነት ቅነሳ በሚል መርህ በግዮን ሆቴል የተጀመረውን ዓውደጥናት በንግግር የከፈቱት ፕሬዚዳንት ግርማ እንደገለጹት፤ መንግሥት ብዝሀ ሕይወትን ለመጠበቅ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን ያከናወነ ቢሆንም የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ኅብረተሰቡን ማሳተፍ ይገባል፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18880.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5A07305A-53D5-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009C0ABEE191-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:23:35 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለናይጄሪያው ፕሬዚዳንት አቀረቡ</title>
            <description>አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለናይጄሪያው ፕሬዚዳንት አቀረቡ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 24/1999 - በናይጄሪያ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ሆነው የተሾሙት አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ የሹመት ደብዳቤአቸውን ለናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ ሰሞኑን ማቅረባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18879.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">3288BB28-53D5-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009B8790459F-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:24:24 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት የምታጠናክር መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ</title>
            <description>ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም እንዲሰፍን የምታደርገውን ጥረት የምታጠናክር መሆኗን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታወቁ -&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 24/1999 - ኢትዮጵያ በሶማሊያ የተረጋጋና ምቹ የሆነ ሰላምና ፀጥታ እንዲሰፍን አሁንም ሆነ ወደፊት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደ ምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18878.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">02BAFE7D-53D5-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009AE8C7BAC6-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:25:43 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በረሃማነትን ለመቀነስ የተጠናከረ አከባቢን የመከላከል ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ</title>
            <description>በረሃማነትን ለመቀነስ የተጠናከረ አከባቢን የመከላከል ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ የበረሃማነት መስፋፋት በዝናብ አጠር አከባቢዎች የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ያለውን ጥረት እንዳያደናቅፈው የተጠናከረ አከባቢን የመከላከል ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18869.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EFFD33EC-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009AAA878824-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:26:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ ለአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ማጠናከሪያ 195 ሺ ብር የሚያወጡ ቁሳቁስ በዕርዳታ ሰጠ</title>
            <description>ድርጅቱ ለአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ማጠናከሪያ 195 ሺ ብር የሚያወጡ ቁሳቁስ በዕርዳታ ሰጠ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ አክሽን ኤድ ኢትዮጵያ የአሶሳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ማጠናከሪያ የሚረዱ ግምታቸው 195 ሺ ብር የሆኑ የተለያዩ ቁሳቁስ ለክልሉ ትምህርት ቢሮ በዕርዳታ ሰጠ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18859.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E2899E24-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009A7DD965F3-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:27:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለፈው ዓመት ከ15 ሺ በላይ የቤተሰብ መሪ አርሶ አደሮች የተሻለ ለምነት ባላቸው አካባቢዎች መስፈራቸው ተገለጸ</title>
            <description>ባለፈው ዓመት ከ15 ሺ በላይ የቤተሰብ መሪ አርሶ አደሮች የተሻለ ለምነት ባላቸው አካባቢዎች መስፈራቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ በሶስት ክልሎች ለአራተኛ ጊዜ በተካሄደው የሰፈራ ፕሮግራም 15 ሺ 546 የቤተሰብ መሪ አርሶአደሮችን የተሻለ ለምነት ወዳላቸው አካባቢዎች ማስፈር መቻሉን በግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሶስት ዙሮች ከሰፈሩት 549 ሺ 545 የቤተሰብ መሪ አርሶ አደሮች ውስጥ 132 ሺ 496 የሚሆኑት በምግብ ራሳቸውን እንደቻሉ ተረጋግጧል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18857.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D48D878B-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009A4F65E0AD-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:28:20 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በትግራይ ፈጣን የኢንቨስትመንት ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት መመቻቸቱ ተገለጸ</title>
            <description>በትግራይ ፈጣን የኢንቨስትመንት ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት መመቻቸቱ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 24 /1999/ዋኢማ/ በትግራይ ክልል ለባለሃብቶች ፈጣን የኢንቨስትመንት ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት በመዘርጋቱ በክልሉ ልማት የሚሳተፉ ባለሃብቶች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18858.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C5966D11-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009A1DB09875-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:28:43 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በትግራይ 10ኛ ክፍል ከተፈተኑት ተማሪዎች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሁለትና ከዛ በላይ ነጥብ አገኙ</title>
            <description>በትግራይ 10ኛ ክፍል ከተፈተኑት ተማሪዎች ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሁለትና ከዛ በላይ ነጥብ አገኙ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ በትግራይ ክልል በ1998 ዓ ም የ10ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሁለት ነጥብና ከዛ በላይ ማግኘታቸው ተገለጸ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18874.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B4B6C658-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-00000099E5A48D4A-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:30:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የክልሉን ልማት ለማፋጠን የሚያስችል የህዝብ ግንኙነት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ</title>
            <description>የክልሉን ልማት ለማፋጠን የሚያስችል የህዝብ ግንኙነት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል የተጀመረውን ልማት ለማፋጠን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በቂ መረጃ በመስጠት የልማቱ ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆኑ ለማስቻል የተጀመረው የህዝብ ግነኙነት ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለፁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18849.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9F990E3E-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-000000999F8110BD-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:32:56 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአርባ ምንጭ አዞ ዕርባታ ጣቢያ ባለፈው የበጀት ዓመት ከሶስት ሺ በላይ የአዞ ቆዳ ለዓለም ገበያ ማቅረቡን አስታወቀ</title>
            <description>የአርባ ምንጭ አዞ ዕርባታ ጣቢያ ባለፈው የበጀት ዓመት ከሶስት ሺ በላይ የአዞ ቆዳ ለዓለም ገበያ ማቅረቡን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ መስከረም 24/1998/ዋኢማ/ የአርባ ምንጭ አዞ ዕርባታ ጣቢያ ባለፈው የበጀት ዓመት ከሶስት ሺ በላይ የአዞ ቆዳ ለዓለም ገበያ ማቅረቡን አስታወቀ። በውጭው ማህበረሰብ ዘንድ በምግብነት ተፈላጊነቱ እየጨመረ የመጣውን የአዞ ሥጋ ለገበያ ለማቅረብና የሰጎን ዕርባታ ለመጀመር ማቀዱንም ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18848.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">926EF5B1-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009973C70CC4-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:34:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የውሀ ሀብት ልማት ሚኒስቴር የንጹህ የመጠጥ ውኃና የሳንቴሽን ሽፋንን በሁሉም የገጠር አካባቢዎች ለማዳረስ የሚያስችለው ፕሮግራም ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ</title>
            <description>የውሀ ሀብት ልማት ሚኒስቴር የንጹህ የመጠጥ ውኃና የሳንቴሽን ሽፋንን በሁሉም የገጠር አካባቢዎች ለማዳረስ የሚያስችለው ፕሮግራም ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 24/1999/ዋኢማ/ የውሀ ሀብት ልማት ሚኒስቴር የንጹህ የመጠጥ ውኃና የሳንቴሽን ሽፋንን በሁሉም የገጠር አካባቢዎች በሰባት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለማዳረስ የሚያስችል የዩኒቨርሳል አክሰስ ፕሮግራም መጀመሩን አስታወቀ። ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18846.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7B3B92FE-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-0000009926B6F1A3-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:35:05 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢንስቲትዩቱ ከ5ሺ ለሚበልጡ የስራ አስፈጻሚ አካላትየአቅም ግንባታ ሥልጠና ሊሰጥ ነው</title>
            <description>ኢንስቲትዩቱ ከ5ሺ ለሚበልጡ የስራ አስፈጻሚ አካላትየአቅም ግንባታ ሥልጠና ሊሰጥ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህር ዳር መስከረም 24/1999/ዋኢማ/የአማራ ክልል ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት በተያዘው የበጀት አመት ከ5 ሺ500 ለሚበልጡ የስራ አስፈጻሚ አካላትን የአቅም ግንባታ ሥልጠና ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18847.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">824F5B19-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-000000993E38EB62-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:34:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኮርፖሬሽኑ 18 ከተሞችን የዲጅታል ስልክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ</title>
            <description>ኮርፖሬሽኑ 18 ከተሞችን የዲጅታል ስልክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 24 /1999/ /ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ከ65 ነጥብ4 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ 18 ከተሞችን ዘመናዊ የዲጂታል አውቶማቲክ ስልክ ተጠቃሚ ማድረጉን አስታወቀ።660 የገጠር ቀበሌ ገበሬ ማህበራት የሽቦ አልባ ስልክ ተጠቃሚ መሆናቸውንም ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/04Oct06/18855.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">69072F64-53D4-11DB-989D-000393197FB0-407-00000098EA3F2026-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 04 Oct 2006 14:36:37 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ብሔራዊ ቡድኑ ከናሚቢያ ጋር ላለበት ጨዋታ የፊታችን ሐሙስ ወደ ዊንድሆክ ሊጓዛ ነው</title>
            <description>ብሔራዊ ቡድኑ ከናሚቢያ ጋር ላለበት ጨዋታ የፊታችን ሐሙስ ወደ ዊንድሆክ ሊጓዛ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በ2008 በጋና በሚካሄደው 26ኛ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታዎች በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የፊታችን ዕሁድ ከናሚቢያ ጋር ላለበት ጨዋታ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አሰልጣኝ ስዩም አባተ ገለፁ። ቡድኑ የፊታችን ሐሙስ ወደ ዊንድሆክ ይጓዛል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18823.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8F18DECE-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003D1466F72D-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:11:28 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በቅጅ መብት ጥሰትና ዘረፋ ላይ የተሰማሩ አካላትን ለመከላከል የወጣውን ህግ ማስፈጸም እንደሚገባ ተገለፀ</title>
            <description>በቅጅ መብት ጥሰትና ዘረፋ ላይ የተሰማሩ አካላትን ለመከላከል የወጣውን ህግ ማስፈጸም እንደሚገባ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በቅጅ መብት ጥሰትና ዘረፋ ላይ የተሰማሩ ህገ ወጥ አካላትን ህግ ፊት ለማቅረብ የወጣውን ህግ ለመተግበር ህግ ተርጓሚውና አስፈጻሚው አካል ተቀናጅቶ መንቀሳቀስ እንደሚገባው የኢትዮጵያ የአዕምራዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ገለፀ።.</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18834.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">835AE7A2-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003CED666B06-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:10:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ተቋሙ 93 በምርምር የተሻሻሉ የሰብል፣ የመኖ፣ የጓሮ አትክልትና የፍራፍሬ ዝሪያዎችን ሰበሰበ</title>
            <description>ተቋሙ 93 በምርምር የተሻሻሉ የሰብል፣ የመኖ፣ የጓሮ አትክልትና የፍራፍሬ ዝሪያዎችን ሰበሰበ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ የሶማሌ ክልል አርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር ምርምር ተቋም 93 የተሻሻሉ የሰብል፣ የመኖ፣ የጓሮ አትክልትና የፍራፍሬ ዝሪያዎችን ከአከባቢው የአየር ፀባይ ጋር ለማላመድ ከውጭና ከአገር ውስጥ የምርምር ማዕከላት መሰብሰቡን ገለፀ፤ ለቀጣይ የምርምር ስራዎች መሠረት የሚጥሉ 18 የቅኝት ጥናቶች የሚካሄዱ መሆናቸውንም አስታወቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18832.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">73309CDC-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003CB7B4C122-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:10:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አርቲሚዝያ የተባለ ለመድሃኒትነት የሚያገለግል ተክል በመቀሌ በችግኝ ማፊያዎች እየተሞከረ መሆኑ ተገለፀ</title>
            <description>አርቲሚዝያ የተባለ ለመድሃኒትነት የሚያገለግል ተክል በመቀሌ በችግኝ ማፊያዎች እየተሞከረ መሆኑ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በመድሃኒት ፋብሪካዎች ለመድሃኒትነት ቅመማ የሚያገለግል አርቲሚዚያ የተባለ ተክል በመቀሌ አከባቢ በሚገኙ የችግኝ ማፊያ ጣቢያዎች እየተሞከረ መሆኑን የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18830.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5F1474CA-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003C74E8C018-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:10:04 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ዩኒቨርስቲው የስኳር ድንችን ቅጠል ጠቀሜታ ለአርሶ አደሮች በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለፀ</title>
            <description>ዩኒቨርስቲው የስኳር ድንችን ቅጠል ጠቀሜታ ለአርሶ አደሮች በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 23/ 1999/ ዋኢማ/ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ስኳር ድንች ከሥሩ ይልቅ ቅጠሉ ከፍተኛ የምግብ ጠቀሜታ እንዳለው በመረጋገጡ ለአርሶ አደሮች በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን አስታወቀ።በተያዘው የፈረንጆች ዓመት በምርምር ያገኘውን አዲስ የቦሎቄ ዝርያ ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት በማባዛት ላይ መሆኑንም ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18818.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">46E47949-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003C24919DCB-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:09:30 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በባህርዳር የመኖሪያ ቤት እጥረትን ለማቃለል ለ3 ሺ 200 ነዋሪዎች የቤት መሥሪያ ቦታ ይሰጣል</title>
            <description>በባህርዳር የመኖሪያ ቤት እጥረትን ለማቃለል ለ3 ሺ 200 ነዋሪዎች የቤት መሥሪያ ቦታ ይሰጣል&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕር ዳር መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በባሕር ዳር ከተማ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለማቃለል በተያዘው የበጀት ዓመት ከ3 ሺ 200 ለሚበልጡ የከተማዋ ነዋሪዎች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ እንደሚሰጥ የከተማዋ ማስታወቂያ ጽሕፈት ቤት ገለፀ።የመኖሪያ ቦታዎችን በማስረከቡ ሂደት ከመሬታቸው ለሚፈናቀሉ አርሶ አደሮችና ባለይዞታዎች ከ47 ሚሊየን ብር በላይ የካሣ ክፍያ መዘጋጀቱንም አስታውቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18816.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">3550C240-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003BEA2F8549-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:08:50 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በደቡብ ክልል የመስኖ ተጠቃሚዎችን ቁጥር 80ሺ ለማድረስ የሚያስችል እንቅስቃሴ ተጀመረ</title>
            <description>በደቡብ ክልል የመስኖ ተጠቃሚዎችን ቁጥር 80ሺ ለማድረስ የሚያስችል እንቅስቃሴ ተጀመረ-&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዋሳ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በደቡብ ክልል በቀጣዮቹ ሶስት ዓመታት የመስኖ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ42 ሺ ወደ 80 ሺ ለማሳደግ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ውሃ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፤ለፕሮግራሙ ማስፈጸሚያ የ78 ሚሊየን ብር በጀት ተመድቧል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18815.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">23E7F7B8-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003BB05BE396-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:08:20 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ለማጠመናከር 10 ሚሊየን ብር ተመደበ</title>
            <description>በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ለማጠመናከር 10 ሚሊየን ብር ተመደበ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 23/1999/በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተቋቋሙ 60 የገጠር አነስተኛ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ሕብረት ስራ ማህበራትን ለማጠናከር 10 ሚሊየን ብር መመደቡን የክልሉ የገጠር አነስተኛ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ማስፋፊያ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18808.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">1222A42A-534D-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003B7554EAD8-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:07:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአረጋውያንን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችሉ የአፈጻጸም መመሪያዎች እንደሚወጡ ተገለጸ</title>
            <description>የአረጋውያንን ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችሉ የአፈጻጸም መመሪያዎች እንደሚወጡ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 23/1999 ዋኢማ / በተያዘው የበጀት ዓመት የአረጋውያንን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለማቃለል የተነደፈውን ብሄራዊ የድርጊት መርሃግብር ስራ ላይ ለማዋል የአፈጻጸም መመሪያዎች እንደሚወጡና የአስፈጻሚ አካላት እንደሚቋቋሙ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18807.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FD1D51B9-534C-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003B2F826F4F-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:07:21 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኦሞ ብሄራዊ ፓርክን ለማደራጀት ከ1 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ተመደበ</title>
            <description>የኦሞ ብሄራዊ ፓርክን ለማደራጀት ከ1 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ተመደበ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አርባ ምንጭ መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በደቡብ ኦሞ ዞን የሚገኘውን የኦሞ ብሄራዊ ፓርክ በአዲስ መልክ ለማደራጀትና ራሱን ችሎ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ አፍሪካን ፓርክስ የተባለው ተቋም ከአንድ ሚሊየን ዶላር በሚበልጥ ወጪ የማደራጀት ስራዎችን እያካሄደ መሆኑን ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18806.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EAA5D6EB-534C-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003AF22BBD07-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:06:46 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ 24 ሺ 591 ሕፃናት የአራጭ መሰረታዊ ትምህርት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ 24 ሺ 591 ሕፃናት የአራጭ መሰረታዊ ትምህርት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በተያዘው የትምህርት ዘመን ከ24 ሺ 500 በላይ ሕፃናት የአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18803.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D9EB3DBE-534C-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003ABA9AC13C-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:06:15 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ ዘጠኝ ሺ ለሚጠጉ የመንግስት ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ</title>
            <description>በክልሉ ዘጠኝ ሺ ለሚጠጉ የመንግስት ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሰጠ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕር ዳር መስከረም 23/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል በወረዳዎች የሚታየውን የማስፈጸም ዓቅም ችግር ለማስወገድ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ዘጠኝ ሺ ለሚጠጉ የመንግስት ሰራተኞች ሥልጠና መሰጠቱን የክልሉ ዓቅም ግንባታ ቢሮ ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/03Oct06/18802.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C7D45473-534C-11DB-9535-000393197FB0-646-0000003A7E84D1B0-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 22:05:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሱማሌ ክልል የሚገኙ ተማሪዎች መንግስት ለነደፋቸው የልማት ፖሊሲዎች ተግባራዊነት የድርሻቸውን ለመዋጣት ዝግጁነታቸውን ገለጹ</title>
            <description>በሱማሌ ክልል የሚገኙ ተማሪዎች መንግስት ለነደፋቸው የልማት ፖሊሲዎች ተግባራዊነት የድርሻቸውን ለመዋጣት ዝግጁነታቸውን ገለጹ&lt;br&gt;
አምቦ, መስከረም 22 ቀን 1999 (ጅጀጋ) - በሱማሌ ክልል የሚገኙ ተማሪዎች መንግስት ለነደፋቸው የልማት ስትራቴጂዎችና ፖሊሲዎች ተግባራዊነት የድርሻቸውን ለመዋጣት ዝግጁ መሆናቸውን አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ተማሪዎቹ ላለፉት ዘጠኝ ቀናት በጅጅጋ ከተማ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ፣በመልካም አሰተዳደር፣የወጣቱ ሚና በዲሞክራሲና ዲሞክራሲያዊ አንድነትና በገጠር ልማት ስትራቴጂዎችና ፖሊሲዎች ዙሪያ ያደረጉትን ውይይት ዛሬ ሲያጠናቅቁ ባወጡት የአቋም መግለጫ እንደገለጹት መንግስት መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሕዝቡ በየደረጃው ተጠቃሚ የሚሆንበትን ፈጣን ልማት ለማምጣት ለነደፋቸው የልማት ስትራቴጂዎችና ፖሊሲዎች ተፈጻሚነት የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4042.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8082736A-52E3-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A252399C36-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:32:11 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የድሬዳዋ ነዋሪዎች ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ መረጃ አግኝተው በሽታውን መከላከል እንዲችሉ የሚረዳ ማዕከል በ350 ሺህ ብር ተቋቋመ</title>
            <description>የድሬዳዋ ነዋሪዎች ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ መረጃ አግኝተው በሽታውን መከላከል እንዲችሉ የሚረዳ ማዕከል በ350 ሺህ ብር ተቋቋመ&lt;br&gt;
ድሬዳዋ, መስከረም 22 ቀን 1999 (ድሬዳዋ) - የድሬዳዋ ነዋሪዎች ስለ ኤች አይ ቪ ኤድስ መረጃ አግኝተው በሽታውን መከላከል እንዲችሉ የሚረዳ ማዕከል በ350 ሺህ ብር ተቋቁሞ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡&lt;br&gt;
ማዕከሉ ቤተመፃሕፍት፣ በብሮድ ባንድ የታገዘ ነፃ የኢንተርኔት አገልግሎት መስጫ፣ የቪዲዮና ሌሎችም አገልግሎቶች የሚሰጡ ክፍሎች አሉት፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/3969.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6D7F0124-52E3-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A213120187-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:31:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በኢትዮጵያ የተጠናከረ የክትባት መርሀ ግብር ማካሄድ የሚያስችል ስልጠና ተጀመረ</title>
            <description>በኢትዮጵያ የተጠናከረ የክትባት መርሀ ግብር ማካሄድ የሚያስችል ስልጠና ተጀመረ&lt;br&gt;
አዳማ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዳማ) - በኢትዮጵያ የተጠናከረ የክትባት መርሀ ግብር ማካሄድ እንዲቻል ዩኒቨርሲቲዎችና የነርስ ማሰልጠኛ ተቋማት ባለሙያዎች ስልጠና በአዳማ ከተማ ዛሬ ተጀመረ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/3995.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">58A42822-52E3-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A1CDCC9B51-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:31:08 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ከውጭ ሲሚንቶ እንዲያስገቡ የሚፈቅድላቸው ባለሃብቶች ሊያሟላቸው የሚገቡ መመዘኛዎች የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ ፡፡</title>
            <description>ከውጭ ሲሚንቶ እንዲያስገቡ የሚፈቅድላቸው ባለሃብቶች ሊያሟላቸው የሚገቡ መመዘኛዎች የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ ፡፡&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) -&lt;br&gt;
በአገሪቱ የተፈጠረውን የሲሚንቶ እጥረት ለማቃለል እንዲቻል ከውጭ ሲሚንቶ እንዲያስገቡ የሚፈቅድላቸው ባለሃብቶች ሊያሟላቸው የሚገቡ መመዘኛዎች የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ ፡፡&lt;br&gt;&lt;br&gt;
የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታደሰ ኀይሌ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ የተፈጠረውን የሲሚንቶ እጥረት ለማቃለል መንግስት ለተወሰነ ጊዜ ሲሚንቶ ከንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በሚደረግ ስምምነት በባለሃብቶች አማካይነት ከውጭ እንዲገባ ፈቅዷል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4027.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">42CDF370-52E3-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A185444C7C-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:30:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ</title>
            <description>የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የሞስኮ የባህልና የሥነ ጥበብ ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ውስጥ የባህል ማዕከልና የዩኒቨርሲቲውን ቅርንጫፍ ለመክፈት ፍላጎት እንዳለው መግለጹን በሞስኮ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4038.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CF0D8539-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-000004A004C9DE99-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:27:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአዲስ አበባ አንዳንድ ነዋሪዎች ለኢሕአዴግ ውሣኔዎች ተግባራዊነት እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ</title>
            <description>የአዲስ አበባ አንዳንድ ነዋሪዎች ለኢሕአዴግ ውሣኔዎች ተግባራዊነት እንደሚንቀሳቀሱ አስታወቁ&lt;br&gt;&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4015.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/Images/4015.jpg&quot; align=&quot;left&quot;&gt;&lt;/a&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢሕአዴግ/ በ6ኛ መደበኛ ጉባዔው ያሳለፋቸው ውሣኔዎች ለአገሪቱ እድገት ከፍተኛ ጠቀሜታ ስለሚኖረው ለተግባራዊነቱ እንደሚንቀሳቀሱ የአዲስ አበባ አንዳንድ ነዋሪዎች አስታወቁ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4015.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9CDCA566-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049F5E13518E-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:26:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢትዮጵያ በርካታ ጥንታዊ፣ታሪካዊና ባህላዊ የመስህብ ስፍራዎች ቢኖሯትም ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ አነስተኛ እንደሆነ ተገለጸ</title>
            <description>ኢትዮጵያ በርካታ ጥንታዊ፣ታሪካዊና ባህላዊ የመስህብ ስፍራዎች ቢኖሯትም ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ አነስተኛ እንደሆነ ተገለጸ&lt;br&gt;
አዋሳ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዋሳ) - ኢትዮጵያ በርካታ ጥንታዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ የመስህብ ስፍራዎች ቢኖሯትም ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ አነስተኛ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አስታወቁ፡፡&lt;br&gt;
ሚኒስትር ዴኤታዋ ወይዘሮ ታደለች ዳለቾ የዓለም ቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ በአዋሳ ከተማ ዛሬ በተዘጋጀው በፓናል ውይይት ሲከበር እንደተናገሩት አገሪቱ በዓለም አቀፍ የሳይንስ የትምህርትና ባህል ድርጅት/ ዩኔስኮ/ በቅርስነት የተመዘገቡትን ጨምሮ የበርካታ መስህብ ስፍራዎች ባለቤት ብትሆንም ከዘርፉ የምታገኘው ገቢ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ጋር ሲነፃፀር በጣም አነስተኛ ነው፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4003.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8F97F387-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049F3200EE6C-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:25:18 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአፍሪካ ዘር ማጥፋት የመልካም አስተዳዳር እጦትና ኢዲሞክራሲያዊ አሰራር እንዳይኖር ቁርጠኛ የፖለቲካ ውሳኔ መኖሩ ተገለጸ</title>
            <description>በአፍሪካ ዘር ማጥፋት የመልካም አስተዳዳር እጦትና ኢዲሞክራሲያዊ አሰራር እንዳይኖር ቁርጠኛ የፖለቲካ ውሳኔ መኖሩ ተገለጸ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - በአፍሪካ ዘር ማጥፋት፣ ግጭት ፣የመልካም አስተዳዳር እጦትና ኢ ዲሞክራሲያዊ አሰራር እንዳይቀጥል ቁርጠኛ የፖለቲካ አቋን መኖሩን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡&lt;br&gt;
የአውሮፓና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ኮሚሽኖች ስብሰባ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ሲጀመር የኮሚሽኑ ሊቀመንበር አልፋ ኦማር ኮናሬ እንደገለጹት ሁለቱ ኮሚሽኖች በአፍሪካ በሰላም ፣ በልማት ፣በማህበራዊ ፣በኢኮኖሚ፣ፖለቲካዊና በሌሎችም መስኮች ተባብሮ መስራት ይጠበቅባቸዋል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/3990.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7FDDBFD3-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049EFDC396A3-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:24:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አካባቢን ከብክለት ለመጠበቅ አዳዲስ ግኝቶችን መለማመድና ማሳደግ ይገባል.. ፕሬዝዳንት ግርማ</title>
            <description>አካባቢን ከብክለት ለመጠበቅ አዳዲስ ግኝቶችን መለማመድና ማሳደግ ይገባል.. ፕሬዝዳንት ግርማ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - አካባቢን ከብክለት ለመጠበቅ አዳዲስ ግኝቶችን መለማመድና ማሳደግ እንደሚገባ ፕሬዝዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ገለጹ፡፡&lt;br&gt;
የአካባቢ ጥበቃን በተመለከተ ዛሬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሳይንስ ፋካልቲ በተዘጋጀውና አረንጓዴ መድረክ በሚል በተሰየመው አውደጥናት ላይ ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት ስለ ችግር ብቻ ማውራት ተስፋ ቢስ ያደርጋል፡፡ በመሆኑም አዳዲስ ግኝቶችን መቃኘት ይገባል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/3972.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6F56C51D-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049EC6DE0FF0-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:24:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢህአዴግ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ያሳለፈው ውሳኔ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው</title>
            <description>ኢህአዴግ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ያሳለፈው ውሳኔ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው&lt;br&gt;
ባህርዳር, መስከረም 22 ቀን 1999 (ባህር ዳር) - ኢህአዴግ በቀጣዮቹ ዓመታት መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ያሳለፈው ውሳኔና የገባው ቃል ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግና የኢኮኖሚ ዕድገትን የየሚያፋጥን በመሆኑ ከልብ እንደሚደግፈው የአማራ ክልል ወጣቶች ማህበረ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4008.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">56054CF8-52E2-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049E72C559CB-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:23:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአውሮፓ ኮሚሽንና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን 55 ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታና ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ</title>
            <description>የአውሮፓ ኮሚሽንና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን 55 ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታና ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ&lt;br&gt;
አዲስ አበባ, መስከረም 22 ቀን 1999 (አዲስ አበባ) - የአውሮፓ ኮሚሽንና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከርና የኅብረቱን የዘመቻና ተቋማዊ እድገት ለማጠናከር የሚረዳ 55 ሚሊዮን ዩሮ የድጋፍና ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡&lt;br&gt;&lt;a href=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4016.htm&quot;&gt;&lt;img src=&quot;http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/Images/4016.jpg&quot; align=&quot;left&quot;&gt;&lt;/a&gt;&lt;br&gt;
በስምምነቱ ላይ በአፍሪካ ግጭትና ጦርነት እንዲያበቃ፣ መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና መንግሥታት ያቀዷቸውን ግቦች ለማሳካት እንዲችሉ የሚረዳ ትብብርና ድጋፍ ለማድረግ እንዲቻል ሁለቱ ኮሚሽኖች በጋራ እንደሚሰሩ ተገልጿል፡፡</description>
            <link>http://www.ena.gov.et/AmharicNews/2006/Oct/03Oct06/4016.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">AD6500AC-52E1-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000049C42AA78AD-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 03 Oct 2006 09:23:16 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የ13 ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታ በወቅቱ ለማጠናቀቅ ክትትል እያደረገ ነው</title>
            <description>ድርጅቱ በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ የ13 ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታ በወቅቱ ለማጠናቀቅ ክትትል እያደረገ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 22/1999/ዋኢማ /መንግስት በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ ያስጀመራቸውን የ13 ዩኒቨርስቲዎች ግንባታ በወቅቱ ለማጠናቀቅ ተገቢውን ቁጥጥርና ክትትል እያደረገ መሆኑን የጀርመን ቴክኒክና ተራድኦ ድርጅት/ ጂቲዜድ/ ዓለም አቀፍ አገልግሎት አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18772.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F13BA82C-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A0ED519DC2-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:05:57 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ማዳረስ ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገለጸ</title>
            <description>የጤና አገልግሎትን ለሁሉም ማዳረስ ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዋሳ መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ ለ3ኛው ዙር የጤናው ዘርፍ የልማት መርሃ ግብር ስኬታማነት መሠረታዊ የጤና አገልግሎቶችን በህብረተሰብ ተሳትፎ በሁሉም ቀበሌዎች ማዳረስ ልዩ ትኩረት የተሠጠው መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18790.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E79353A7-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A0CD3D945C-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:06:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለሥልጣኑ የአቅም ግንባታና የመንገዶች ዲዛይን ጥናት እያካሄደ መሆኑን ገለጸ</title>
            <description>ባለሥልጣኑ የአቅም ግንባታና የመንገዶች ዲዛይን ጥናት እያካሄደ መሆኑን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 22 /1999/ዋኢማ/ የትግራይ ገጠር መንገዶች ባለሥልጣን ጽሕፈት ቤት በ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ የመንገዶች ዲዛይን ጥናትና የአቅም ግንባታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18783.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D3162C1E-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A0892F6343-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:06:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ ከ8 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን ገለጸ</title>
            <description>ድርጅቱ ከ8 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 22/1999/ዋኢማ፣ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። ድርጅቱ ከ15ሺ በላይ የሚሆኑ አዳዲስ የግል የፖስታ ሳጥኖችን በመትከል የደንበኞችን ቁጥር ማሳደግ መቻሉንም ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18764.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C56112B2-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A05BA7B4AE-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:06:34 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በመቀሌ ከተማ በ110 ሚልየን ብር የተጀመረው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል ግንባታ በቅርቡ ሊጠናቀቅ ነው</title>
            <description>በመቀሌ ከተማ በ110 ሚልየን ብር የተጀመረው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል ግንባታ በቅርቡ ሊጠናቀቅ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ ቀዳማይ ወያነ ነጋዴዎች ህብረት ሥራ ማህበር ከ110 ሚልየን ብር በሚበልጥ ወጪ በመቀሌ ከተማ እያሰራው ያለው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል ህንጻ ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ማህበሩ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18781.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BBF7813B-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A03C6412AF-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:06:48 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ መርሃግብሩ ለምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት አስተዋጽኦ ማድረጉ ተገለፀ</title>
            <description>በክልሉ የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ መርሃግብሩ ለምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት አስተዋጽኦ ማድረጉ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕር ዳር መስከረም22/1999/ዋኢማ/በአማራ ክልል ባለፉት ሶስት ዓመታት በግብርናው መስክ ለተመዘገበው የምጣኔ ሀብት ዕድገት በክልሉ ተግባራዊ እየተደረገ ያለው የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ መርሃግብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደነበረው የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18769.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B0AF1424-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-000002A016E9F020-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:08:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ ከ100 ሺ የሚበልጡ ነዋሪዎች የጤና ኤክስቴንሽን ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ ከ100 ሺ የሚበልጡ ነዋሪዎች የጤና ኤክስቴንሽን ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ በሐረሪ ህዝብ ክልል በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ100 ሺ የሚበልጡ ነዋሪዎች የጤና ኤክስቴንሽን መርሀ ግብር ተጠቃሚ መሆናቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18776.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A61A0A6E-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029FF3C3A7FD-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:08:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በስልጤ ዞን ወባን በመከላከል ከ100 ሺ ህዝብ በላይ ከበሽታው መጠበቁ ተገለጸ</title>
            <description>በስልጤ ዞን ወባን በመከላከል ከ100 ሺ ህዝብ በላይ ከበሽታው መጠበቁ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሆሳዕና መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ በስልጤ ዞን በሚገኙ አምስት ወረዳዎች የክረምቱን ዝናብ ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ በመከላከል ከ100 ሺ ህዝብ በላይ ከበሽታው መጠበቁን የዞኑ ጤና መምሪያ ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18780.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">9169F2CD-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029FAF0C4579-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:08:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ 73 ማህበራትና ድርጅቶች በኤችአይቪ/ኤድስ መከላከል ህብረት ፈጥረው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ 73 ማህበራትና ድርጅቶች በኤችአይቪ/ኤድስ መከላከል ህብረት ፈጥረው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን ተገለጸ&lt;br&gt;
ጅማ መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ በኦሮሚያ ክልል በስነተዋልዶ ጤናና ኤችአይቪ/ኤድስ ዙሪያ የሚሰሩ 73 ማህበራትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ኤችአይቪ/ኤድስን ለመከላከል ህብረት ፈጥረው በመንቀሳቀስ ላይ መሆናቸውን የክልሉ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ፅህፈት ቤት ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18782.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">7E459D27-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029F6F776C64-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:10:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዞኑ 16ሺ አርሶ አደሮች የምግብ ዋስትናቸውን በሚያረጋግጡ ስራዎች ላይ መሰማራታቸው ተገለፀ</title>
            <description>በዞኑ 16ሺ አርሶ አደሮች የምግብ ዋስትናቸውን በሚያረጋግጡ ስራዎች ላይ መሰማራታቸው ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዳማ መስከረም 22/1999/ ዋኢማ/ በምሥራቅ ሸዋ ዞን አራት ወረዳዎች ከ16ሺ የሚበልጡና በአነስተኛ ገቢ የሚተዳደሩ አርሶ አደሮች ባገኙት ከ10 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ የምግብ ዋስትናቸውን በሚያረጋግጡ ሥራዎች ላይ መሰማራታቸውን የዞኑ ምግብ ዋስትና አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ጽህፈት ቤት ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18785.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">73A4E79C-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029F4C2A6070-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:09:31 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዞኑ ከ36 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የዛፍና የፍራፍሬ ችግኞች ተተከሉ</title>
            <description>በዞኑ ከ36 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የዛፍና የፍራፍሬ ችግኞች ተተከሉ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዳማ መስከረም 22/1999/ዋኢማ/ በምሥራቅ ሸዋ ዞን 10 ወረዳዎች የተራቆተውን መሬት መልሶ ለማቋቋም ከ36 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የዛፍና የፍራፍሬ ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ግብርናና ገጠር ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18786.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">696231EE-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029F2A158EEB-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:09:44 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች ዘንድሮ የ397 ኪሎሜትር መንገድ ጥገና እንደሚካሔድ ተገለፀ</title>
            <description>በምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች ዘንድሮ የ397 ኪሎሜትር መንገድ ጥገና እንደሚካሔድ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 22 /1999/ ዋኢማ/ በምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች ዘንድሮ ከ4ነጥብ4 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የ397 ኪሎ ሜትር መንገድ ጥገና እንደሚካሔድ በኦሮሚያ ገጠር መንገዶች ባለስልጣን የሐረርጌ ገጠር መንገዶች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/02Oct06/18787.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">559E4588-5248-11DB-853A-000393197FB0-2035-0000029EE86EA077-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 02 Oct 2006 15:10:17 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝደንት የሚመራ ከፍተኛ የልፁካን ቡድን የአበባ ኢንቨስትመንትን ጎበኘ</title>
            <description>በአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝደንት የሚመራ ከፍተኛ የልፁካን ቡድን የአበባ ኢንቨስትመንትን ጎበኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መስከረም 21/1999/ዋኢማ/ በአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዚደንት ሚስተር ጆሲ ማንዩል ባሮሶ የሚመራና 33 አባላት ያሉት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በምዕራብ ሸዋ ዞን ወልመራ ወረዳ የሚካሄደውን የአበባ ተክል ልማት ጎበኘ።የአገሪቱ የአበባ ኢንቨስትመንት በምሰራቅ አፍሪካ በአርአያነት ሊጠቀስ የሚችል እንደሆነ የኮሚሽኑ ምክትል ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18750.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">32F34226-5159-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000005519DFCD9E1-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:29:38 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የሴት መምህራን ቁጠር እያደገ መምጣቱ ተገለፀ</title>
            <description>በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ የሴት መምህራን ቁጠር እያደገ መምጣቱ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕር ዳርመስከረም 21/1999/ዋኢማ/በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሴት መምህራን ቁጥር እያደገ መምጣቱን የዩኒቨርሲቲው የውጭ ግንኙነት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። ትምህርታቸውን የሚያቋረጡ የሴት ተማሪዎችን ቁጥር ለመቀነስ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18739.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">25D6B62C-5159-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000551726FD6F1-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:29:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ቢሮው ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመማሪያ መፃህፍት ሕትመት ማከናወኑን ገለፀ</title>
            <description>ቢሮው ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመማሪያ መፃህፍት ሕትመት ማከናወኑን ገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መስከረም 21/1999/ዋኢማ/የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ትምህርት ቢሮ በያዝነው የትምህርት ዘመን የትምህርት ጥራትን ለመጠበቅ የሚያስችሉ ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመማሪያ መፃህፍት ሕትመት ማከናወኑን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18738.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">18859798-5159-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000551463432F9-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:30:10 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዞኑ በ124 ቀበሌዎች የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን ለመተግበር እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገለፀ</title>
            <description>በዞኑ በ124 ቀበሌዎች የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን ለመተግበር እንቅስቃሴ መጀመሩ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 21/1999 ዋኢማ/በከምባታ ጠምባሮ ዞን በተያዘው የበጀት አመት በሽታን መከላከልን ማዕከል ያደረገ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም በ124 ቀበሌዎች ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18740.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0E24C410-5159-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000055123BB5BBD-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:30:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ በ757 ሚሊየን ብር በጀት የተጠናከረ የድህነት ቅነሳ ሥራ መከናወኑ ተገለፀ</title>
            <description>በክልሉ በ757 ሚሊየን ብር በጀት የተጠናከረ የድህነት ቅነሳ ሥራ መከናወኑ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 21 /1999/ዋኢማ/በትግራይ ክልል ባለፈው የበጀት ዓመት የፌደራል መንግሥትና በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በመደቡት 757 ሚሊየን ብር በጀት የተጠናከረ የድህነት ቅነሳ ሥራ መከናወኑን የክልሉ ምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት ገለጸ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18741.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FB3E717B-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000550E4F48497-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:31:15 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ዶክተር አዲስ ዓለማየሁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሚል መጠሪያ የተሰየመው ትምህርት ተመረቀ</title>
            <description>ዶክተር አዲስ ዓለማየሁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሚል መጠሪያ የተሰየመው ትምህርት ተመረቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 21/1999/ዋኢማ/ በቦሌ ክፍለ ከተማ ከ1 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በመንግስትና በህዝብ ትብብር የተሰራ አንድ አዲስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመረቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18749.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">EF6C4714-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000550BDB0E3C8-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:31:39 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንበዚህ ዓመት ከ19 ወደ 30 በመቶ ለማድረስ ጥረት እየተደረገ ነው</title>
            <description>የሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንበዚህ ዓመት ከ19 ወደ 30 በመቶ ለማድረስ ጥረት እየተደረገ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 21/1999/ዋኢማ /በሶማሌ ክልል ዘንደሮ ለሚከናወኑ የውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ ከ121 ሚሊየን ብር በላይ በጀት ተመድቦ እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ውሃ መአድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ አስታወቀ።ፕሮጀክቶቹ ሲጠናቀቁ የክልሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ከ19 ወደ 30 በመቶ እንደሚያሳድገው ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18742.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E3C553DD-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000055096FCCDE7-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:31:44 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፕሮጀክቱ በስሩ ላደራጃቸው ከፊል አርሶ አደሮች 76 የውሃ ሞተሮች ማከፋፈሉን ገለፀ</title>
            <description>ፕሮጀክቱ በስሩ ላደራጃቸው ከፊል አርሶ አደሮች 76 የውሃ ሞተሮች ማከፋፈሉን ገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 21/ 1999/ዋኢማ /የሱማሌ ክልል አርብቶ አደር ልማት ፕሮጀክት ''ችግርን ለዘለቄታው ለመፍታት'' በሚባል ፕሮጀክት ስር ላደራጃቸው ከፊል አርሶ አደሮች 76 የውሃ መሳቢያ ሞተሮች ማከፋፈሉን ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18743.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D724BFC1-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000005506D0B8FE8-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:32:14 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በጋምቤላ የኤክስቴንሽን ፖኬጅ ተሳታፊ አርሶ አደር ቁጥር 12 ሺ ለማድረስ መታቀዱ ተገለፀ</title>
            <description>በጋምቤላ የኤክስቴንሽን ፖኬጅ ተሳታፊ አርሶ አደር ቁጥር 12 ሺ ለማድረስ መታቀዱ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መስከረም 21/ 1999/ዋኢማ/ በጋምቤላ ክልል በ1999 በኤክስቴንሽን ፖኬጅ ተሳታፊ አርሶ አደር ቁጥር 12 ሺ ለማድረስ ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18745.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CC0DD3E2-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000005504835E0B8-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:32:44 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ህብረቱ ኪሲማዩ የሚገኘውን የሬድዮ ጣቢያ መዝጋቱንና ጋዜጠኞች ማሰሩን ተገለፀ</title>
            <description>ህብረቱ ኪሲማዩ የሚገኘውን የሬድዮ ጣቢያ መዝጋቱንና ጋዜጠኞች ማሰሩን ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 21 /1999/ዋኢማ/ በቅርቡ ኪሲማዩ ከተማን የተቆጣጠረው የእስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት በከተማዋ የነበረውን ''ሆርን አፍሪክ'' የተባለ የሬድዮ ማሰራጫ ጣቢያ መዝጋቱንና ሶስት ጋዜጠኞችን ማሰሩን የተባበሩት መንግስታት የተቀናጀ ክልላዊ ኢንፎርሜሸን ኔት ዎርክ ኢሪን አመለከተ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Oct/01Oct06/18747.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">BD00E7B2-5158-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000055016381E48-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 01 Oct 2006 10:32:48 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ በጎርፍ አደጋ የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማቋቋም ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ</title>
            <description>በክልሉ በጎርፍ አደጋ የተፈናቀሉ ወገኖችን ለማቋቋም ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል በከባድ ዝናብና በጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በመጠለያ የሚገኙትን የህብረተሰብ ክፍሎች መልሶ ለማቋቋም ከ76 ሚሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የክልሉ የምግብ ዋስትና ማስተባበሪያና አደጋ መከላከል ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18711.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">3AF770B7-50B0-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000003205BB44C22-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:20:35 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአረጋውያን የድርጊት መርሃ ግብር ለማስፈጸም ሁሉም አካላት እንዲረባረቡ ፕሬዝዳንት ግርማ ጥሪ አቀረቡ</title>
            <description>የአረጋውያን የድርጊት መርሃ ግብር ለማስፈጸም ሁሉም አካላት እንዲረባረቡ ፕሬዝዳንት ግርማ ጥሪ አቀረቡ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ በአረጋውያን ላይ የወደቁ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመፍታት እንዲቻል ለመጀመሪያ ጊዜ የተነደፈውን የአረጋውያን የድርጊት መርሃ ግብር ለማስፈጸም ሁሉም አካላት እንዲረባረቡ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ጥሪ አቀረቡ። ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን በኢትዮጵያ ለ15ኛ ጊዜ ተከብሯል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18715.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2F440C29-50B0-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000032034D6E1C3-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:20:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ65 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የግንባታና የማስፋፊያ ሥራዎችን እንደሚያካሒድ ገለጸ</title>
            <description>የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ65 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር የግንባታና የማስፋፊያ ሥራዎችን እንደሚያካሒድ ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ከ65 ነጥብ 1ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ አዲስ የግንባታና የማስፋፊያ ሥራዎችን እንደሚያካሒድ የዩኒቨርሲቲው የአስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት አስታወቁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18705.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">23F90E2A-50B0-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000003200F544EEA-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:21:06 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዘንድሮ የሚመደቡለትን አዲስ ተማሪዎች በወቅቱ ተቀብሎ ለማስተናገድ መቸገሩን አስታወቀ</title>
            <description>የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዘንድሮ የሚመደቡለትን አዲስ ተማሪዎች በወቅቱ ተቀብሎ ለማስተናገድ መቸገሩን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ያስጀመራቸው የማስፋፊያ ግንባታዎች በመጓተታቸው ዘንድሮ የሚመደቡለትን አዲስ ተማሪዎች በወቅቱ ተቀብሎ ለማስተናገድ መቸገሩን አስታወቀ። ዩኒቨርስቲው ባለፈው ዓመት አዲስ ተማሪዎችን ዘግይቶ በመቀበሉ ምክንያት በትምህርት መርሃ ግብሩ፣ በመምህራንና በወላጆች ላይ ጫና ፈጭሮበት እንደነበርም አስታውሷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18707.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0A1149FE-50B0-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000031FB948597B-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:21:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የህክምና ባለሙያዎች ብቃት ያለው አገልግሎት በመስጠት ለአገሪቱ ዕድገት አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ</title>
            <description>የህክምና ባለሙያዎች ብቃት ያለው አገልግሎት በመስጠት ለአገሪቱ ዕድገት አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ የህክምና ባለሙያዎች ራሳቸውን በየጊዜው እያደገ ከሚሄደው የህክምና ቴክኖሎጂ ጋር በማጣጣም ለህብረተሰቡ የተሻለ የህክምና አገልግሎት በመስጠት ለአገሪቱ ዕድገት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው ፕሮፌሰር ጀማል አብዱልቃድር አስገነዘቡ።ቤተል ቲቺንግ ሆስፒታል የህክምና ኮሌጅ በክሊኒካል ነርሲንግና በላብራቶሪ ቴክኒሽያንነት ሙያ ያሰለጠናቸውን 193 ተማሪዎች ዛሬ በዲፕሎማና በሰርተፍኬት አስመርቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18721.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8F3697EC-50AA-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000030D8599ABDA-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:21:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የብርድና ቁጠባ ተቋሙ ለአርሶ አደሮች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ብድር መስጠቱን አስታወቀ</title>
            <description>የብርድና ቁጠባ ተቋሙ ለአርሶ አደሮች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ብድር መስጠቱን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ብርድና ቁጠባ ተቋም ባለፉት ሦስት ወራት በተለያዩ የእንስሳት ፓኬጆች ለተሰማሩ አርሶ አደሮች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ብድር መስጠቱን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18701.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">863A1CD6-50AA-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000030D67C07484-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:22:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሶማሌ ክልል ከ9 ሺ በላይ አርሶ አደሮች በአዲሱ የግብርና ኤክስቴንሽን ማዕቀፍ መሳተፋቸው ተገለጸ</title>
            <description>በሶማሌ ክልል ከ9 ሺ በላይ አርሶ አደሮች በአዲሱ የግብርና ኤክስቴንሽን ማዕቀፍ መሳተፋቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ በሶማሌ ክልል መካከለኛ ዝናብ በሚያገኙና የመስኖ ውሃ ባላቸው 16 ወረዳዎች የሚገኙ ከ9 ሺ በላይ አርሶ አደሮች በአዲስ መልክ በተዘጋጀው የግብርና ኤክስቴንሽን ማዕቀፍ መሳተፋቸውን የክልሉ እንስሳት ሰብልና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18702.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8106E48B-50AA-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000030D567AB720-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:22:17 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ቢሮው ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማስፋፊያ ግንባታ በማካሔድ ላይ ነው</title>
            <description>ቢሮው ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማስፋፊያ ግንባታ በማካሔድ ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 20/1999/ዋኢማ/ የሐረሪ ህዝብ ክልል ጤና ቢሮ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በሐረር የጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማስፋፊያ ግንባታ በማካሄድ ላይ መሆኑን አስታወቀ። ኮሌጁ በአዲሱ የትምህርት ዘመን 160 ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር መዘጋጀቱንም ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/30Sep06/18713.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">76FDAB38-50AA-11DB-9DEA-000393197FB0-409-0000030D3524DA07-FFA</guid>
            <pubDate>Sat, 30 Sep 2006 14:22:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኤጀንሲው የሁለት ኮሌጆችን የቅድመ ዕውቅና ፈቃድ መሰረዙን ገለጸ</title>
            <description>ኤጀንሲው የሁለት ኮሌጆችን የቅድመ ዕውቅና ፈቃድ መሰረዙን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህርዳር መስከረም 19/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል የቅድመ ዕውቅና ፈቃድ ተሰጥቷቸው ትምህርት ለመስጠት ብቁ የሚያደርጋቸውን መስፈርት በሂደት እንዲያሟሉ የተሰጣቸውን መመሪያ ያላከበሩ የሁለት ኮሌጆች ፈቃድ መሰረዙን የክልሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ማስፋፊያ ኤጀንሲ ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18692.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">94EEAE16-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000132991905F5-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:36:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የቆዳና ሌጦ ኤክስቴንሽን ፓኬጅ ተዘጋቶ ስራ ላይ መዋሉን ገለጸ</title>
            <description>ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የቆዳና ሌጦ ኤክስቴንሽን ፓኬጅ ተዘጋቶ ስራ ላይ መዋሉን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 19/1999/ ዋኢማ/ ከቆዳና ሌጦ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ለማሻሻል የሚያስችል ሀገር አቀፍ የቆዳና ሌጦ ኤክስቴንሽን ስልት ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር መገባቱን የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ገለፀ። በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የቆዳ እከክ ወይም ቅንቅን በሽታ በመስፋፋት ላይ መሆኑም ተጠቁሟል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18655.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">893CDFB4-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000001327240E020-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:36:16 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድህነትን ለመቅረፍ የሴቶች መሰረታዊ መብቶችን ማክበር እንደሚገባ ተገለጸ</title>
            <description>ድህነትን ለመቅረፍ የሴቶች መሰረታዊ መብቶችን ማክበር እንደሚገባ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 19/1999 ዋኢማ/ ድህነትን ለመቅረፍ የተጀመረውን ጥረት ስኬታማ ለማድረግ የሴቶች መሰረታዊ መብቶችን ማክበርና በቤት ውስጥ ያላቸው ሚና በትክክል ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ የኬር ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ገለጹ። ድርጅቱ በተያዘው የፈረንጆች ዓመት የሴቶችን ዓቅም የሚያጎለብቱና አሳታፊ የሆኑ 28 ፕሮጀክቶችን በማከናወን ላይ ነው።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18656.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">751A8753-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000001322F6057B1-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:36:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ ከሀምሌ ወዲህ 22 ሚሊየን ብር ካፒታል ያላቸው ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማግኘታቸው ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ ከሀምሌ ወዲህ 22 ሚሊየን ብር ካፒታል ያላቸው ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማግኘታቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 19/1999/ዋኢማ/ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ካለፈው ሀምሌ እስካሁን ድረስ ከ22 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያላቸው ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማግኘታቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18669.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">69E39463-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000001320A2046AA-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:36:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ ከሰባት ቢሮዎች ጋር የ27 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ</title>
            <description>ድርጅቱ ከሰባት ቢሮዎች ጋር የ27 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 19/1999/ዋኢማ/ ክርስቲያን የህፃናት ዕርዳታ ድርጅት ኢትዮጵያ የተባለ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት የህፃናትና ቤተሰብ ልማትን ለማረጋገጥ የሚያስችል የ27 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የፕሮጀክት ስምምነት ዛሬ ከሰባት ቢሮዎች ጋር ተፈራረመ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18674.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">6142E80C-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000131ED7802D7-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:37:41 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ ቶጋ የተባለ ምርጥ የበቆሎ ዘር በአርሶ አደሮች ማሳ ላይ በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለጸ</title>
            <description>ድርጅቱ ቶጋ የተባለ ምርጥ የበቆሎ ዘር በአርሶ አደሮች ማሳ ላይ በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ነቀምቴ መስከረም 19 /1999 / ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት በራሱ የምርምር ማዕከል ያወጣውን ''ቶጋ '' የተባለ ምርጥ የበቆሎ ዘር በአርሶ አደሮች ማሳ ላይ ዘርቶ በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18677.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">586F0444-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000131D0259F7B-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:38:12 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ድርጅቱ ለሐዲድ መስመር መጠገኛ ከ40 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ድጋፍ አገኘ</title>
            <description>ድርጅቱ ለሐዲድ መስመር መጠገኛ ከ40 ሚሊዮን ዩሮ በላይ ድጋፍ አገኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 19/1999 ከአዲስ አበባ እስከ ጅቡቲ ከተዘረጋው የሐዲድ መስመር መካከል የተበላሸውን ለመጠገን የሚያስችል ከ40 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የገንዘብ ድጋፍ ከአውሮፓ ኅብረት ማግኘቱን የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18690.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">4FF25F2E-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-00000131B3F50572-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:38:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአፍሪካ ጠንካራ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲኖር የአውሮፓ ተጠባባቂ ኃይል ብርጌድ ፍላጎት አለው</title>
            <description>በአፍሪካ ጠንካራ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲኖር የአውሮፓ ተጠባባቂ ኃይል ብርጌድ ፍላጎት አለው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 19/999 የአውሮፓ ተጠባባቂ ኃይል ብርጌድ በአፍሪካ ጠንካራና አስተማማኝ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንዲኖር ፍላጎት እንዳለው ማስታወቁን የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/29Sep06/18682.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">48D37103-501B-11DB-9DEA-000393197FB0-409-000001319C4E06B3-FFA</guid>
            <pubDate>Fri, 29 Sep 2006 20:38:50 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት የወባ በሽታን ለመቆጣጠርና በአስተማማኝ ደረጃ ለመከላከል የ140 ሚሊየን ዶላር በጀት መደበ</title>
            <description>የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት የወባ በሽታን ለመቆጣጠርና በአስተማማኝ ደረጃ ለመከላከል የ140 ሚሊየን ዶላር በጀት መደበ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በአገሪቱ የወባ በሽታን ለመቆጣጠርና በአስተማማኝ ደረጃ ለመከላከል የዓለም ጤና ጥበቃ ድርጅት 140 ሚሊየን ዶላር በጀት መመደቡን አስታወቀ። በአገሪቱ የወባ ወረርሽኝ ቢከሰት በጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና በክልሎች ደረጃ 4 ነጥብ7 ሚሊየን ህዝብ ለማከም የሚያስችል መድሃኒትና የሰው ኃይል ዝግጅት መደረጉን ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18637.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B95B5F3C-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-000000125FEC605B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:42:18 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢህዴን በተመሠረተበት ቆላ ተንቤን ወረዳ ትምህርት ቤት ለመገንባት መሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ</title>
            <description>ኢህዴን በተመሠረተበት ቆላ ተንቤን ወረዳ ትምህርት ቤት ለመገንባት መሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ የቀድሞው የኢትዮጵያ ህዝቦችዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ኢህዴን/ ያሁኑ የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ/ብአዴን/ ከ26 ዓመት በፊት የተመሠረተበትን ታሪካዊ ቦታ ለማሰታወስ በትግራይ ቆላ ተንቤን ሽሉም እምኒ በተባለ ቀበሌ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመገንባት ትናንት የመሠረት ድንጋይ አኖረ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18627.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A96A6240-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-000000122AF90D02-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:42:33 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የአየር መንገዱ ከካርጎ የጭነት አገልግሎት 258 ሚሊየን ብር ባላይ ገቢ አገኘ</title>
            <description>የአየር መንገዱ ከካርጎ የጭነት አገልግሎት 258 ሚሊየን ብር ባላይ ገቢ አገኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከካርጎ የጭነት አገልግሎት 258 ነጥብ 79 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ የካርጎ ገበያ ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበ መምጣቱንም ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18629.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">96D081CC-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-00000011ED301AAB-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:42:50 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የወረዳው አርሶ አደሮች ከቡና ምርት ሽያጭ 27 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር አገኙ</title>
            <description>የወረዳው አርሶ አደሮች ከቡና ምርት ሽያጭ 27 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር አገኙ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅማ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በጅማ ዞን የማና ወረዳ አርሶ አደሮች ከቡና ምርት ሽያጭ 27 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘታቸውን የወረዳው ግብርናና ገጠር ልማት ጽህፈት ቤት ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18614.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">8CABE088-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-00000011CB7F3229-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:44:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በባህርዳር ከ68 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የሥራ አመራር ማሠልጠኛ ተቋም በመገንባት ላይ ነው</title>
            <description>በባህርዳር ከ68 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የሥራ አመራር ማሠልጠኛ ተቋም በመገንባት ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በባህርዳር ከተማ ከ68 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የሥራ አመራር ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በመካሄድ ላይ መሆኑን የተቋሙ ዳይሬክተር አስታወቁ። ተቋሙ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር በዓመት ከ15 ሺ ለሚበልጡ ሰልጣኞች የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ስልጠናዎች እንደሚሰጥ ገልጸዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18630.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">837D2B14-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-00000011ACFF2272-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:44:41 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ልማት ፕሮጀክቱ በ14 ወረዳዎች የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በማከናወን ላይ ነው</title>
            <description>ልማት ፕሮጀክቱ በ14 ወረዳዎች የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በማከናወን ላይ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅጅጋ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በሱማሌ ክልል የአርብቶ አደር ልማት ፕሮጀክት በተመረጡ 14 ወረዳዎች ከ60 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የልማት ፕሮጀክቶችን በማከናወን ላይ መሆኑ ተገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18615.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">75BA3DB7-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-000000117F4973A6-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:45:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኮሚሽኑ በጥንታዊና ታሪካዊ ስፍራዎች ጥገና ማካሄድ ጀመረ</title>
            <description>ኮሚሽኑ በጥንታዊና ታሪካዊ ስፍራዎች ጥገና ማካሄድ ጀመረ&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ኮሚሽን በክልሉ በሚገኙ ጥንታዊና ታሪካዊ ቅርሶችና የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች ላይ የጥገና እንቅስቃሴ መጀመሩን ገለፀ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በኮሚሽኑ የቱሪዝም ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ገብረእግዚአብሔር ናይዝጊ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ኮሚሽኑ ጥገናውን የሚያካሂደው የክልሉ መንግስት በመደበው 200 ሺ ብርና ከፌዴራል የቅርስ ጥገናና ጥበቃ ባለሥልጣን በሚገኝ ድጋፍ ነው።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18617.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">63B36A76-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-000000114368F39F-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:38:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለሀብቱ በስድስት ሚሊየንብር ያስገነቡት ትምህርት ቤት ተመርቆ ለአገለግሎት ተዘጋጀ</title>
            <description>ባለሀብቱ በስድስት ሚሊየንብር ያስገነቡት ትምህርት ቤት ተመርቆ ለአገለግሎት ተዘጋጀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጎንደር መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በጎንደር ከተማ አንድ ባለሃብት ከስድስት ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ ያስገነቡት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሰሞኑን ተመርቆ ለአገልግሎት መዘጋጀቱ ተገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18636.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">41BDAAB7-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-00000010D29BFB55-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:38:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለስልጣኑ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ የማሻሻያ ዕርምጃዎች በመውሰድ ላይ መሆኑን አስታወቀ</title>
            <description>ባለስልጣኑ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ የማሻሻያ ዕርምጃዎች በመውሰድ ላይ መሆኑን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ የኢትዮጵያ ጥራትና ደረጃዎች መዳቢ ባለስልጣን የአገር ውስጥ፣ የውጭና የገቢ ምርቶች ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎች ማሟላታቸውን በብቃት ለማረጋገጥና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ የማሻሻያ ዕርምጃዎች በመውሰድ ላይ መሆኑን አስታወቀ። በ8 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የጥራት ማረጋገጫ ላቦራቶሪዎችን በማስፋፋት ላይ እንደሚገኝም ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18632.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">2E6D6858-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-0000001092753C85-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:37:32 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር 400 ሺ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ</title>
            <description>ሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር 400 ሺ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 18/1999/ዋኢማ/ በከተሞች የሚታየውን የመኖሪያ ቤቶች ችግር ለማቃለል በመጪዎቹ አራት ዓመታት የ400 ሺ ቤቶች ግንባታ ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት ማጠናቀቁን የሥራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በበኩላቸው አስፈላጊው ድጋፍ አንደሚደርጉ ገልጸዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/28Sep06/18635.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">13AF0C5D-4F07-11DB-8114-000393197FB0-453-0000001039A0856B-FFA</guid>
            <pubDate>Thu, 28 Sep 2006 11:36:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢህአዴግ አባላት አገሪቱ ድህነትን ለማስወገድ ለምታደርገው ቀጣይ ትግል ቆርጠው መነሳት እንዳለባቸው አቶ መለስ አሳሰቡ</title>
            <description><![CDATA[የኢህአዴግ አባላት አገሪቱ ድህነትን ለማስወገድ ለምታደርገው ቀጣይ ትግል ቆርጠው መነሳት እንዳለባቸው አቶ መለስ አሳሰቡ<br>
<br>
<a href="http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18603.htm"><img src="http://www.waltainfo.com/Resource/pm_meles(s).jpg" width="228" height="222" border="0" align="left">መቀሌ መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ ቀጣዩ ትግል ካለፉት የትግል ወቅቶች በበለጠ ቁርጥኝነትን የሚጠይቅ በመሆኑ መላው የኢህአዴግ አባላት ለማያባራ ትግልና ለማያዳግም ድል ቆርጠው መነሳት እንዳለባቸው የኢህአዴግ ሊቀመንበር በመሆን በድጋሚ የተመረጡት አቶ መለስ ዜናዊ አስገነዘቡ። የኢህአዴግ 6ኛ ጉባኤ ባለስድስት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ትናንት ማምሻውን ተጠናቋል።</a>]]></description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18603.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FF091BF1-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-00000345A3E864B8-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:23:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አቶ መለስ ዜናዊ በድጋሚ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸው የተጀመረውን ልማት ለማፋጠን ያግዛል ተባለ</title>
            <description>አቶ መለስ ዜናዊ በድጋሚ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸው የተጀመረውን ልማት ለማፋጠን ያግዛል ተባለ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ ጠቅላይ ሚኒስቴር መለስ ዜናዊ በድጋሚ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸው የተጀመረውን ልማት ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንደሚኖረው አንዳንድ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18598.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E57CDAB4-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-000003454F0C7730-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:11:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ሪጅኑ በ27 ከተሞች የዲጂታል አውቶማቲክ መስመር ተከላና ማስፋፋት ስራ ሊያከናውን ነው&lt;br&gt;</title>
            <description>ሪጅኑ በ27 ከተሞች የዲጂታል አውቶማቲክ መስመር ተከላና ማስፋፋት ስራ ሊያከናውን ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ነቀምቴ መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የምዕራብ ሪጅን በተያዘው የበጀት ዓመት ከ57 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ በ27 ከተሞች የዲጂታል አውቶማቲክ መስመር ተከላና የማስፋፋት ሥራ እንደሚያከናውን አስታውቀ ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18594.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CA95161D-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-00000344F5AE3E64-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:10:53 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአማራ ክልል የምክርና የደም ምርመራ የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱን ተገለጸ&lt;br&gt;</title>
            <description><![CDATA[በአማራ ክልል የምክርና የደም ምርመራ የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱን ተገለጸ<br>
<br>
<a href="http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18593.htm"><img src="http://www.waltainfo.com/Resource/aids_logo.jpg" width="228" height="222" border="0" align="left"></a>ባህርዳር መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል የምክርና የደም ምርመራ አገልግሎት መስጫ ተቋማት በመስፋፋታቸውና የፀረ ኤችአይቪ መድኃኒት በነፃ መታደል በመጀመሩ የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱን የክልሉ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ሴክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ገለፀ። በክልሉ እየተካሄደ ያለው የኤችአይቪ/ኤድስ የማህበረሰብ ውይይት ፕሮግራም በህብረተሰቡ አመለካከት ተጨባጭ ለውጥ እያስገኘ ነው ተብሏል።]]></description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18593.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">B1A19616-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-00000344A2CDB225-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:24:09 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ማህበሩ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ለማቃለል ድጋፍ እያሰባሰበ ነው</title>
            <description>ማህበሩ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታል ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ለማቃለል ድጋፍ እያሰባሰበ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ በጣሊያን በሚኖሩ አንድ በጎ ፈቃደኛ ኢትዮጵያዊ አነሳሽነት የተቋቋመው የዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል የዕድሳትና ግንባታ ማህበር ሆስፒታሉ ያለበትን የውስጥ ቁሳቁስ ችግር ለማቃለል ከጣሊያን አገር 200 ሺ ብር የሚያወጡ የውስጥ ቁሳቁሶችን በዕርዳታ ማሰባሰቡን ገለፀ። ማህበሩ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ ለማስተዋወቅና የስፖርቱን ዘርፍ ለመደገፍ የተለያዩ ጥረቶችን በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አመለክቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18600.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">960B5C4C-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-00000344472C00F2-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:09:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የጅብ መንጋ 138 ፍየሎችንና የቀንድ ከብቶችን መብላቱ ተገለፀ</title>
            <description>በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የጅብ መንጋ 138 ፍየሎችንና የቀንድ ከብቶችን መብላቱ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 17/1999/ዋኢማ/ ባለፈው ሳምንት በምስራቅ ሐረርጌ ዞን መልካ በሎ ወረዳ የጅብ መንጋ 103 ፍየሎችንና 35 የቀንድ ከብቶች መብላቱን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/27Sep06/18602.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">82AC1470-4E5B-11DB-8F49-000393197FB0-2075-0000034406D365C4-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 15:08:40 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>አቶ መለስ ዜናዊ ከውጭ ወዳጅ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ተወያዩ</title>
            <description>አቶ መለስ ዜናዊ ከውጭ ወዳጅ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር ተወያዩ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ የኢህአዴግ ሊቀመንበር አቶ መለስ ዜናዊ በ6ኛው የኢህአዴግ ጉባኤ ላይ ከተገኙ የውጭ አገራት ወዳጅ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር በፓርቲዎቹ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ተወያዩ።&lt;br&gt;
አቶ መለስ በመቀሌ ከተማ በሚገኘው የአጼ ዮሃንስ ቤተ መንግሥት የተወያዩት ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ፣ ከአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፣ከኡጋንዳ ብሄራዊ ረዚስታንስ ሙቭመንት፣ከየመን ህዝብ ጀነራል ኮንግረንስ ፓርቲ፣ከሩዋንዳ አርበኞች ግንባርና ከሱዳን ብሄራዊ ኮንግረንስ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ነው።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ተወካይ ሚስተር ዋንግ ሊያን ኪዌ ከአቶ መለስ ዜናዊ ጋር ባደረጉት ንግግር በሁለቱ አገሮች መንግሥታት መካከል ያለው መልካም ግንኙነት ፓርቲዎቹ በጋራ እንዲሰሩ ማስቻሉን አስረድተዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18562.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5F5F7EF6-4D9A-11DB-A37E-000393197FB0-427-000000C27D10C455-FFA</guid>
            <pubDate>Wed, 27 Sep 2006 08:39:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢህአዴግ ጉባኤ በኑሮ ውድነትና ይመዘገባል በተባለው 10 በመቶ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ተወያየ</title>
            <description>የኢህአዴግ ጉባኤ በኑሮ ውድነትና ይመዘገባል በተባለው 10 በመቶ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ላይ ተወያየ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ የኢህአዴግ 6ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ በግንባሩ ምክር ቤት ሪፖርት ላይ በኑሮ ውድነትና ይመዘገባል በተባለው 10 በመቶ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት በጥልቀት ሲወያይ ውሏል።&lt;br&gt;
ትናንት በቡድን በተካሄደው ውይይት አንኳር የትኩረት ነጥቦች በታባሉት በመተመዘገበው የኢኮኖሚ ዕድገት፣በማሀበራዊ ዘርፍ ፣በመልካም አስተዳደርና ዓቅም ግንባታ ላይ ጉባኤው እየመከረ ነው።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በተለይ ኢኮኖሚውን በተመለከተ የቀረቡት ጥያቄዎች በኑሮ ውድነት ፣ይመዘገባል በተባለው የ10 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገትና በተሞች ልማት ላይ ያተኮሩ ነበሩ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በኢህአዴግ ምክር ቤት በቀረበው ሪፖርት ላይ በሚቀጥሉት ዓመታት ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገቱን 10 በመቶ ለማሳደግ የታያዘው ዕቅድ ምን ያህል ተግባራዊ ይሆናል? የሚቻል ነው ወይ? የሚሉ በርካታ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18581.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">35ABF8B8-4D9A-11DB-A37E-000393197FB0-427-000000C1F28D3E12-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 16:05:35 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያን ድንበር ጥሶ ገባ በማለት አክራው ቡድን የሚያናፍሰው ወሬ ከዕውነት የራቀ መሆኑን ተገለጸ</title>
            <description>የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያን ድንበር ጥሶ ገባ በማለት አክራው ቡድን የሚያናፍሰው ወሬ ከዕውነት የራቀ መሆኑን ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ በሶማሊያ እስላማዊ ፍርድ ቤቶች ህብረት ጥላ ስር የተሸሸገው አክራሪ ቡድን በካርቱም የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት በመጣስ የኪሲማዮን ከተማ ወርሮ ከተቆጣጠረ በኋላ የኢትዮጵያ ጦር የሶማሊያን ድንበር ጥሶ ገባ በማለት የዓለም ህብረተሰብን ለማደናገር እየሞከረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የኢትዮጵያ ጦር ወደ ሶማሊያ እንዳልገባም አስታውቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18546.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">4A6012AA-4D8D-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000009709205A10-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:32:52 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢሀአዴግ ባለፉት ዓመታት የጀመራቸውን የዲሞክራሲ አስተዳደር ተቋማት ግንባታ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት አስታወቀ</title>
            <description>ኢሀአዴግ ባለፉት ዓመታት የጀመራቸውን የዲሞክራሲ አስተዳደር ተቋማት ግንባታ አጠናክሮ እንደሚቀጥልበት አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በመቀሌ ከተማ ከመስከረም 14/1999 ጀምሮ በመካሄድ ላይ ባለው 6ኛ የኢህአዴግ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው ሪፖርት ላይ እንደተገለፀው፤ በኢህአዴግ የሚመራው መንግስት በአንድ በኩል የዴሞክራሲ የአስተዳደር ተቋሞችን መገንባትና ያለ ማቋረጥ ማሻሻል በሌላ በኩል ደግሞ የዲሞክራሲ ባህልን ማዳበር በሚሉ ግቦች ዙሪያ በርካታ ስራዎችን አከናውኗል።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
የመንግስት ስራ አስፈፃሚ አካል ስራውን ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው መንገድ ለማስፈፀም ሰፊ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም የተቀረጸ ሲሆን፤ ፕሮግራሙ በልማት ላይ የላቀ ተጽዕኖ ባላቸው ተቋሞች እንዲተገበር በተደረገው ርብርብ የበርካታ መስሪያ ቤቶች አገልግሎት መሻሻሉን አስታውቋል።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ይሁን እንጂ የመልካም አስተዳደር ድሉ እንደተጠበቀው በሚፈለገው ፍጥነት እንዳይሄድ በርካታ ችግሮች እንደነበሩ በሪፖርቱ ተብራርቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18543.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0CB47B18-4D8D-11DB-A37E-000393197FB0-427-000000963C48B5E2-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:31:05 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኦህዴድ የሴቶችን መብት ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ተገለፀ</title>
            <description>ኦህዴድ የሴቶችን መብት ለማስከበር ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16 /1999/ዋኢማ/ የኦሮሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት /ኦህዴድ/ የሴቶችን መብት ለማስከበር የጀመረውን ጥረት ለማሳካት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የኦህዴድ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ አስቴር ማሞ አስታወቁ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18558.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">965773E0-4D8B-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000009160CF1054-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:30:13 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ስምና ዝናውን ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችለው የመዋቅር ጥናት እያካሄደ ነው</title>
            <description>የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ስምና ዝናውን ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችለው የመዋቅር ጥናት እያካሄደ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አሁን የያዘውን ዓለም አቀፍ ስምናዝና ጠብቆ ለማቆየትና አሰራሩን ይበልጥ ዘመናዊ ለማድረግ የሚያስችለው የመዋቅር ጥናት እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ። የአየር መንገዱ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ካከናወናቸው የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ የበረራ አገልግሎቶች 545 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18563.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A8F5FF30-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008E4C54E797-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:19:45 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ከ4 ሺ 400 በላይ መደበኛ ተማሪዎችን እንደሚያስተምር አስታወቀ</title>
            <description>የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ከ4 ሺ 400 በላይ መደበኛ ተማሪዎችን እንደሚያስተምር አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በተያዘው የትምህርት ዘመን ከ4 ሺ 400 በላይ መደበኛ ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያስተምር አስታወቀ።በአራት የትምህርት መስኮችም አዳዲስ የድህረ ምረቃ ትምህርት ለመጀመር መዘጋጀቱን አመልክቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18554.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">999FC1E0-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008E19639D46-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:13:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ለባህላዊ የህክምና የሚውሉ ከዕጽዋት የተቀመሙ መድሐኒቶች ፍቱንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ነው</title>
            <description>ለባህላዊ የህክምና የሚውሉ ከዕጽዋት የተቀመሙ መድሐኒቶች ፍቱንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ጥናት እየተካሄደ ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ በአገሪቱ ለሰውና ለእንስሳት ባህላዊ የህክምና አገልግሎት የሚውሉ ከዕጽዋት የተቀመሙ መድሐኒቶች ፍቱንነትና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ጥናትና ምርምር እያካሄደ መሆኑን የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18549.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">932F85DF-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008E0400E1BF-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:13:07 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በአማራ ክልል ለተረጂነት ይጋለጥ የነበረው ሕዝብ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን ርዕሰ መስተዳድሩ አስታወቁ</title>
            <description>በአማራ ክልል ለተረጂነት ይጋለጥ የነበረው ሕዝብ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን ርዕሰ መስተዳድሩ አስታወቁ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባህርዳር መስከረም 151999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል የድህነት ቅነሳ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በአግባቡ በመተግበራቸው በየዓመቱ ለተረጂነት ይጋለጥ የነበረው ሕዝብ ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ። ከአምስት ዓመት በፊት ከድህነት ወለል በታች ይኖር የነበረውን የክልሉ ህዝብ ቁጥርም ከ42 ወደ 30 ነጥብ 5 በመቶ ዝቅ ማለቱን ገልጸዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18552.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">79804BDE-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008DAEB0CA44-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:12:30 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ውጤታማ የሆኑ አርሶ አደሮች ተሸለሙ</title>
            <description>በማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ውጤታማ የሆኑ አርሶ አደሮች ተሸለሙ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅማ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ ሬን ፎረስት አሊያንስ የተባለ ዓለም አቀፍ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ድርጅት በጅማ ዞን ማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ዘርፍ ለተደራጁ 678 አርሶ አደሮች 315 ሺ ብር መሸለሙን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አስተደዳሪው አቶ ነጋ አባ ፊጣ ለአርሶ አደሮቹ የተላከውን የገንዘብ ሽልማት ርክክብ ስነ ስርዓት ላይ እንደተናገሩት፤ ድርጅቱ በተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤ ውጤታማ ለሆኑ አርሶ አደሮች ሰሞኑን 315 ሺ ብርና ለእያንዳንዳቸው ሙሉ የስራ አልባሳትና የእርሻ መሳሪያዎች ሽልማት ሰጥቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18556.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">5C447C8E-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008D4D96C64A-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:11:47 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ውጤታማ የሆኑ አርሶ አደሮች ተሸለሙ</title>
            <description>በማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ውጤታማ የሆኑ አርሶ አደሮች ተሸለሙ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅማ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ ሬን ፎረስት አሊያንስ የተባለ ዓለም አቀፍ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ድርጅት በጅማ ዞን ማና ወረዳ የተፈጥሮ ሃብትን በመንከባከብ ዘርፍ ለተደራጁ 678 አርሶ አደሮች 315 ሺ ብር መሸለሙን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18556.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">4ADF9CC8-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008D13D03A38-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:10:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ</title>
            <description>ክረምቱን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16 /1999/ዋኢማ/ የክረምቱን ጐርፍና ዝናብ ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ ወረርሽኝ አስቀድሞ ለመከላከል በቂ ዝግጅት ማድረጉን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ ወባን ለመከላከል የበኩሉን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18566.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">26A416F8-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008C9B76E7D4-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:10:29 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፋብሪካው ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ካቀረበው የወይን ጠጅ ምርት 15 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ</title>
            <description>ፋብሪካው ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ካቀረበው የወይን ጠጅ ምርት 15 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 16/1999/ዋኢማ/ የአዋሽ ወይን ጠጅ ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ካቀረበው ምርት 15 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። ፋብሪካው ከተለያዩ የአገልግሎት ክፍያዎች 34 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ለመንግስት ገቢ ማድረጉንም ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/26Sep06/18570.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">0AD59743-4D8A-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008C3F1A4DCD-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:09:28 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ኢህአዴግ በሚቀጥሉት ዓመታት ከ10 በመቶ በላይ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ማቀዱን አስታወቀ</title>
            <description>ኢህአዴግ በሚቀጥሉት ዓመታት ከ10 በመቶ በላይ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ማቀዱን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ ኢህአዴግ የዛሬ ሦስት ዓመት በአምስተኛ ድርጅታዊ ጉባኤው ያስቀመጠው የኢኮኖሚ ግብ በተሳካ ሁኔታ በድል መጠናቀቁን ገለፀ። በሚቀጥሉት ዓመታትም የኢኮኖሚ ዕድገቱን ከ10 በመቶ በላይ ለማስመዝገብ ማቀዱን አስታውቋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18517.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FDE585A3-4D89-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008C14210472-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:08:59 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሶማሊያ የኢጋድ የሰላም አስከባሪ ኃይል ለማሰማራት ዝግጅት መደረጉን ተገለጸ</title>
            <description>በሶማሊያ የኢጋድ የሰላም አስከባሪ ኃይል ለማሰማራት ዝግጅት መደረጉን ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ የአፍሪካ ሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በሶማሊያ የመጀመሪያ ዙር የኢጋድ የሰላም አስከባሪ ኃይል/ኢጋሶም/ን ለማሰማራት በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የተጣለው የጦር መሳሪያ ማዕቀብ መነሳት እየተጠበቀ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18491.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">E2081F12-4D89-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000008BB792EA8A-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 14:08:00 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ፅህፈት ቤቱ በ331 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ኤችአይቪ/ኤድስን የመከላከል ስራ አከናወነ (15/1/1999)</title>
            <description>አዲስ አበባ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ የብሄራዊ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ሴክሬታሪያት ፅህፈት ቤት በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በ331 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ወጪ የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭትን ለመግታት የሚረዱ ልዩ ልዩ ተግባራት ማከናወኑን ገለጸ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በፅህፈት ቤቱ የፕላንና ፕሮግራም መምሪያ ኃላፊ አቶ ሁሴን ፋሪስ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭትን ባለበት ለመግታት ከግሎባል ፈንድና ከዓለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በመከላከል፣ በህክምና አገልግሎት፣ በድጋፍና ክብካቤ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ ስራዎች ተከናውነዋል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18492.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">ED9A3A6A-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000DA5BFA636-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:36:27 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ቢሮው በስምንት ሚሊዮን ብር የተለያዩ የዓቅም ግንባታ ሥራዎች እያካሄደ ነው (15/1/1999)</title>
            <description>ጅጅጋ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ የሱማሌ ክልል ዓቅም ግንባታ ቢሮ በስምንት ሚሊየን ብር በጀት የተለያዩ የዓቅም ግንባታ ስራዎች እያካሄደ መሆኑን አስታወቀ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዓቅም ግንባታ ማስተባበሪያ ጠቅላይ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ጂብሪል አቡበክር ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ በክልሉ ልማትን ለማፋጠን ለዓቅም ግንባታ ሥራ ትኩረት የሰጠ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ይገኛል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18493.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">DD5EA3CC-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000D6FD48F62-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:36:55 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሲዳማ ዞን ገበያ ተኮር የግብርና ምርቶችን ለማስፋፋት ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ (15/1/1999)</title>
            <description>አዋሳ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ በሲዳማ ዞን ገበያ ተኮር የግብርና ምርቶችን ለማስፋፋት በተያዘ ዕቅድ 46 ሺ ሄክታር መሬት በተለያዩ የጥራጥሬ ምርቶች መሸፈኑን የዞኑ ግብርናና ገጠር ልማት መምሪያ አስታወቀ።&lt;br&gt;&lt;br&gt;
በመምሪያው የግብርና ዴስክ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ አብተው ዛሬ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንዳስታወቁት፤ ካለፈው ነሀሴ አጋማሽ ጀምሮ በገበያተኮር ሰብሎች ለመሸፈን ከታቀደው ማሳ 40 በመቶ የሚሆነው በአኩሪ አተር የተሸፈነ ሲሆን ቀሪው በቦለቄና ለውዝ ይሸፈናል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18506.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CF130A0F-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000D4058EF9B-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:37:26 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በመስኖ የተሸፈነው መሬት በዕጥፍ ጨመረ</title>
            <description>በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በመስኖ የተሸፈነው መሬት በዕጥፍ ጨመረ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አሶሳ መስከረም15/1999/ዋኢማ/6 በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል 1998/99 የምርት ዘመን በመስኖ የተሸፈነው መሬት ካለፈው ዓመት በዕጥፍ ሲጨምር የተሳታፊ አርሶ አደሮች ቁጥርም ማደጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18488.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">621F994B-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000BD6757CBD-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:32:36 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የዳመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ለማድረግ አስፈላጊ የጸጥታ አስከባሪዎች ማሰማራቱን የፌዴራል ፖሊስ ገለጸ</title>
            <description>የዳመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ለማድረግ አስፈላጊ የጸጥታ አስከባሪዎች ማሰማራቱን የፌዴራል ፖሊስ ገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መሰከረም 15/1999/ዋኢማ/ በነገው ዕለት የሚከበረው የዳመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማድረግ አስፈላጊ የጸጥታ አስከባሪዎች ማሰማራቱን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በዓሉት ተገን አድርገው የስርቆትና ማጭበርበር ድርጊት የሚፈጽሙ ህገ ወጦችን ለህግ ለማቅረብ ህብረተሰቡ ከፖሊስ ጋር እንዲተባበር ጥሪ አቅርቧል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18525.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">354AC3CC-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000B418C5994-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:31:54 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የመስቀል በዓልን ለማክበር ወደ የተለያዩ የደቡብ ክልል አካባቢዎች ለሚሄዱ ተጓዦች በቂ የትራንስፖርት ስምሪት ተደረገ</title>
            <description>የመስቀል በዓልን ለማክበር ወደ የተለያዩ የደቡብ ክልል አካባቢዎች ለሚሄዱ ተጓዦች በቂ የትራንስፖርት ስምሪት ተደረገ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 15/1999/ዋኢማ/ የመስቀል በዓልን ለማክበር ወደ ጉራጌ ዞንና የተለያዩ የደቡብ ክልል አካባቢዎች ለሚንቀሳቀሱ ተጓዦች በቂ የትራንስፖርት ስምሪት መደረጉን የትራንስፖርት ባለሥልጣን አስታወቀ። በአሁኑ ሰዓት በቀን ከ350 እስከ 400 የሚጠጉ ተሽከርካሪዎች ከአዲስ አበባ ወደ ጉራጌና ሌሎች የደቡብ አካባቢዎች እየተሰማሩ ነው።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18518.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">263B567E-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000B0F8644F7-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:31:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ድርጅት አዲስ የምርምር ምዕራፍ መክፈቱን አስታወቀ</title>
            <description>የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ድርጅት አዲስ የምርምር ምዕራፍ መክፈቱን አስታወቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ዝዋይ፡- የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ድርጅት ከምርምር እስከ ኤክስፖርት ያሉትን ባለድርሻዎች ያሳተፈና የበኩላቸውን ሚና መጫወት የሚያስችል አዲስ የምርምር ምዕራፍ መክፈቱን አስታወቀ፡፡</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/25Sep06/18535.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">08FA9D52-4D63-11DB-A37E-000393197FB0-427-0000000AAE5BF0B6-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:30:17 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ በመቀሌ ከተማ በደማቅ ስነስርዓት ተከፈተ</title>
            <description>የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ በመቀሌ ከተማ በደማቅ ስነስርዓት ተከፈተ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 14/1999/ዋኢማ/ የኢሕአዴግ 6ኛ መደበኛ ጉባኤ &quot;እመርታ በመልካም አስተዳደር&quot; በሚል መሪ ቃል ዛሬ በመቀሌ ከተማ በደማቅ ስነ ስርዓት ተከፍቷል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18486.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">521D2A13-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-0000009039502810-FFA</guid>
            <pubDate>Tue, 26 Sep 2006 09:27:23 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ ከ382 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ ከ382 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም 14/1999/ ዋኢማ/ የአማራ ክልል ገቢዎች ባለሥልጣን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ382 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18457.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">27A65257-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008FAC43DC94-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:04:43 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሐረሪ ህዝብ ክልል 85 ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ</title>
            <description>በሐረሪ ህዝብ ክልል 85 ፕሮጀክቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 14/ 1999 /ዋኢማ/ በሐረሪ ህዝብ ክልል ዘንድሮ ከ50 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የ85 አዲስና ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታ እንደሚካሔድ የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18458.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">16B18018-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008F73F18203-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:04:01 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዓፋር ክልል የበራሕሌ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆኗ ተገለጸ</title>
            <description>በዓፋር ክልል የበራሕሌ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆኗ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 14/1999/ዋኢማ/ በዓፋር ክልል ዞን ሁለት የበራሕሌ ከተማ በጀነሬተር የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆኗን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18465.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">FD09248C-4CBF-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008F1EB83B22-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:03:03 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለሀብቶችና የኅብረት ሥራ ማኅበራት በዘር ማባዛት ተግባር እንዲሳታፉ ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ</title>
            <description>ባለሀብቶችና የኅብረት ሥራ ማኅበራት በዘር ማባዛት ተግባር እንዲሳታፉ ጥረት እየተደረገ ነው ተባለ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዋሳ መስከረም 14/1999/ዋኢማ/ በደቡብ ክልል የአርሶ አደሩን የበቆሎና የስንዴ ምርጥ ዘር ፍላጎት ለማሟላት የግል ባለሀብቶችና የኅብረት ሥራ ማኅበራት በዘር ማባዛት ተግባር እንዲሳታፉ ጥረት እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት አስታወቀ። 4</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18466.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D840F65E-4CBF-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008EA48BB410-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:11:46 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በመቀሌ ከተማ በ78 ሚሊየን ብር ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶች መከናወናቸው ተገለጸ</title>
            <description>በመቀሌ ከተማ በ78 ሚሊየን ብር ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶች መከናወናቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 14/1999 /ዋኢማ/ የመቀሌ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የከተማውን ዕደገት ለማፋጠን በ78 ሚሊየን ብር ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ማከናወኑን ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18470.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">CC1F99FA-4CBF-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008E7C4105BA-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:01:50 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በዩኒቨርሲቲው በ135 ሚሊዮን ብር የተገነቡ ህንፃዎች አገልግሎት ጀመሩ</title>
            <description>በዩኒቨርሲቲው በ135 ሚሊዮን ብር የተገነቡ ህንፃዎች አገልግሎት ጀመሩ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሐረር መስከረም 14 /1999/ዋኢማ/ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ከ135 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ 37 የአገልግሎት መስጫ ህንፃዎች ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የዩኒቨርስቲው አስተዳደር አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው በተለያዩ ፕሮግራሞች የሚያሰለጥናቸው ተማሪዎች ቁጥር ከ20 ሺ በላይ መድረሱንም ገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18471.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">ACACA97C-4CBF-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008E13CB3E50-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:00:58 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ የኤችአይቪ /ኤድስን ስርጭት ለመከላከል 300 ሚሊዮን ብር መመደቡ ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ የኤችአይቪ /ኤድስን ስርጭት ለመከላከል 300 ሚሊዮን ብር መመደቡ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ጅማ መስከረም 14/1999/ዋኢማ/ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኤችአይቪ /ኤድስን ስርጭት ለመከላከል ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡን የክልሉ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ሴክሬታሪያት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/24Sep06/18472.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">80D970A1-4CBF-11DB-B739-000393197FB0-423-0000008D8239CA26-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:00:05 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>ባለስልጣኑ 21 ወንዞችን ለመስኖ ልማት ለማዋል ጥናት መጀመሩ ተገለጸ</title>
            <description>ባለስልጣኑ 21 ወንዞችን ለመስኖ ልማት ለማዋል ጥናት መጀመሩ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ነቀምቴ መስከረም 13/1999/ዋኢማ/ በኦሮሚያ መስኖ ልማት ባለስልጣን የምዕራብ ቀጠና ጽህፈት ቤት በተያዘው የበጀት አመት በስድስት ዞኖች 21 ወንዞችን ለመስኖ ልማት ለማዋል የጥናትና ዲዛይን ስራ መጀመሩን አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18417.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">190E1AD4-4CC1-11DB-B739-000393197FB0-423-00000092CE1C544E-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:10:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በክልሉ የተካሄዱ ኮንፈረንሶች መልካም አስተዳደርን ለማስፈን መሰረት መጣላቸው ተገለጸ</title>
            <description>በክልሉ የተካሄዱ ኮንፈረንሶች መልካም አስተዳደርን ለማስፈን መሰረት መጣላቸው ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ባሕርዳር መስከረም13/1999/ዋኢማ/ በአማራ ክልል የተካሄዱ ኮንፈረንሶች በክልሉ ልማትና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ጠንካራ መሠረት የጣሉ መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18421.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">C500D4BE-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-00000091B6ED2469-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:10:16 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በሀድያ ዞን የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል መቻሉ ተገለፀ</title>
            <description>በሀድያ ዞን የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል መቻሉ ተገለፀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
ሆሳዕና መስከረም 13/1998/ዋኢማ/ በሀድያ ዞን 31 ቆላማ አካባቢዎች የኬሚካል ርጭት በማካሄድና የአልጋ አጎበሮችን በማሰራጨት የወባ ወረርሽኝን መከላከል መቻሉን የዞኑ ጤና መምሪያ ገለፀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18423.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">A2028CA4-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-0000009142B18E8D-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:07:45 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥነ ህዝብ ፈንድ የአፍሪካ ቢሮውን ከኒዮርክ ወደ አዲስ አበባ ሊያዛውር ነው</title>
            <description>በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥነ ህዝብ ፈንድ የአፍሪካ ቢሮውን ከኒዮርክ ወደ አዲስ አበባ ሊያዛውር ነው&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 13/1999/ዋኢማ/ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥነ ህዝብ ፈንድ ጽሕፈት ቤት የአፍሪካ ቢሮውን ከኒዮርክ ወደ አዲስ አበባ ለማዘዋወር መወሰኑን ተገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18424.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">85F71309-4CC0-11DB-B739-000393197FB0-423-00000090E58A6905-FFA</guid>
            <pubDate>Mon, 25 Sep 2006 14:06:57 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>&lt;a href=&quot;http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/15Sep06/18062.htm&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;ጃይካ በጂማ ዞን በ30 ሚሊየን ብር ወጪ ያከናወነው የደን ልማት ውጤታማ እንደነበር ተገለጸ&lt;/A&gt;&lt;br&gt;</title>
            <description>ጃይካ በጂማ ዞን በ30 ሚሊየን ብር ወጪ ያከናወነው የደን ልማት ውጤታማ እንደነበር ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 13/1998/ዋኢማ/ የጃፓን ዓለም አቀፍ የዕርዳታ ድርጅት/ጃይካ/ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ላለፉት ሶስት ዓመታት በ30 ሚሊየን ብር ወጪ ያከናወነው ህብረተሰብ ተኮር የደን ልማትና ክብካቤ ፕሮጀክት የተሳካ ውጤት ማስገኘቱን የኦሮሚያ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ። በሚቀጥለው ወር ከድርጅቱ ጋር ሁለተኛውን ዙር የደን ልማት ስምምነት ፊርማ እንደሚደረግም ተገልጿል።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18444.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">05438A64-4BBE-11DB-92B1-000393197FB0-3533-0000050C002AF733-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 24 Sep 2006 07:26:51 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>&lt;a href=&quot;http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18412.htm&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;የክልሉን የጤና ሽፋን 80 በመቶ ለማድረስ መታቀዱ ተገለጸ&lt;/A&gt;&lt;br&gt;</title>
            <description>የክልሉን የጤና ሽፋን 80 በመቶ ለማድረስ መታቀዱ ተገለጸ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
መቀሌ መስከረም 13/1999/ዋኢማ/ የዓፋር ክልልን የጤና አገልግሎት ሽፋን በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ወደ 80 በመቶ ለማድረስ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን የክልሉ ጤና ጥበቃ ቢሮ ገለጸ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18412.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">D076BB82-4BBD-11DB-92B1-000393197FB0-3533-0000050B50C9FBB1-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 24 Sep 2006 07:26:39 -0400</pubDate>
        </item>

        <item>
            <title>&lt;a href=&quot;http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18444.htm&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በ54 ሚሊየን ብር ያስጀመረው ዘመናዊ ህንጻ ግንባታ ተጠናቀቀ&lt;/A&gt;&lt;br&gt;</title>
            <description>የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በ54 ሚሊየን ብር ያስጀመረው ዘመናዊ ህንጻ ግንባታ ተጠናቀቀ&lt;br&gt;&lt;br&gt;
አዲስ አበባ መስከረም 13/1999/ዋኢማ/ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከ54 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ ያስገነባው ባለ10 ፎቅ ዘመናዊ የዋና መስሪያቤቱ ህንጻ ግንባታው በመጠናቀቁ ከጥቅምት ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር አስታወቀ።</description>
            <link>http://www.waltainfo.com/AmNews/2006/Sep/23Sep06/18444.htm</link>
            <author>webmaster@ectv.org</author>
            <guid isPermaLink="false">F46D1C1C-4BBB-11DB-92B1-000393197FB0-3533-00000505239929CC-FFA</guid>
            <pubDate>Sun, 24 Sep 2006 07:26:31 -0400</pubDate>
        </item>

    </channel>
</rss>
